Tender Detail

Tender Details

  • Company የዘመናዊ ህንፃ ኢንዱስትሪዎች ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
  • Address ሜክሲኮ ከጠማማ ፎቅ ወደ አፍሪካ ህብረት መሄጃ መንገድ አዲስ ጋዝ ፕላስቲክ ፋብሪካ ግቢ MBI ሽያጭ ክፍል ውስጥ ወይም ገላን ከተማ ከሚገኘው ዋና መ/ቤት ግዥ ክፍል ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911957419
  • Website
  • Deadline29 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-29 00:00:00
  • Categories Advertising And Promotion , Plastic Raw Materials And Products , Textile, Garment & Leather , Mineral And Natural Resources

በሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የዘመናዊ የህንጻ ኢንዱስትሪዎች ኃ/የተ/የግል ማህበር ለተለያዩ የምርት ግብዓት የሚሆኑ የተለያዩ የማዕድን ጥሬ እቃዎችን፣ የሰራተኛ የደንብ አልባሳትን፣ የLCD Vidio display & Digital LED Advertising እና የቀለም ማሸጊያ የፕላስቲክ ባልዲ (Plastic pail) ባለ16 ሊተር እና ባለ 35 ሊትር ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢዎች በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ብሔራዊ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ../05/2017

 

በሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የዘመናዊ የህንጻ ኢንዱስትሪዎች /የተ/የግል ማህበር ለተለያዩ የምርት ግብዓት የሚሆኑ የተለያዩ የማዕድን ጥሬ እቃዎችን፣ የሰራተኛ የደንብ አልባሳትን፣ LCD Vidio display & Digital LED Advertising እና የቀለም ማሸጊያ የፕላስቲክ ባልዲ (Plastic pail) ባለ16 ሊተር እና ባለ 35 ሊትር ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢዎች በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም:-

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩበትን የታደሰ ንግድ ፈቃድ ሰርተፊኬት፣ የንግድ ምዝገባ ሠርተፊኬት፤ የተጨማሪ እሴት ሰርተፊኬት፤ እንዲሁም የቲን ሰርተፊኬት ማቅረብ
  2. ተጫራ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል የመጫረቻ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከወጣበት ቀን አንስቶ በተከታታይ ባሉት 10 /አስር/ የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ ሜክሲኮ ጠማማ ህንፃ ወረድ ብሎ በሚገኘው አዲስ ጋዝ ግቢ ሽያጭ ቢሮ ወይም ከሸገር ገላን ከተማ ወደ ዱከም በሚወስደው መንገድ ከሰንሻይን ኮንስትራክሽን አለፍ ብሎ በሚገኘው ድርጅታችን ግዥ ፍል ውስጥ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በታወቁ ባንኮች በተረጋገጠ ሲፒኦ ከዚህ በታች ለቀረቡ ጥቅሎች (ሎት) ለእያንዳንዳቸው በተናጠል ማቅረብ አለባቸው

ለሎት 1 ለተለያዩ የማዕድን ጥሬ እቃዎች ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) ብቻ

ለሎት 2 ለሰራተኛ የድንብ አልባሳትን፣ 10.000 (አስር ሺህ ብር) ብቻ

ለሎት 3 LCD Vidio display & Digital LED Advertising 10,000 (አስር ሺህ ብር) ብቻ

ለሎት 4 ለቀለም ማሸጊያ የፕላስቲክ ባልዲ ባለ 3.5 ሌትር እና 16 ሊትር (Plastic pail) 10,000 (አስር ሺህ ብር) ብቻ

  1. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጨረታው አየር ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ አስረኛው ቀን ከቀኑ 1000 ሰዓት ገላን በሚገኘው ድርጅታችን ግዥ ፍል ውስጥ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው
  2. ጨረታው አየር ላይ በዋለ 11 (አስራ አንደኛው) የስራ ቀን ቅዳሜን ጨምሮ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ገላን በሚገኘው ድርጅታችን ግዥ ፍል ውስጥ ይከፈታል፡፡
  3. ሸናፊ ተጫራቾች የሚያቀርቡትን እቃዎች እስከ ድርጅቱ የመረከቢያ ቦታ በራሳቸው ትራንስፖር ያጓጉዛሉ፣ የገጠማ ስራዎችን በራሳቸው ወጪ ይሸፍናሉ፡፡
  4. አሸናፊው ተጫራች የውል ስምምነት በሚፈፅምበት ጊዜ የውሉን አጠቃላይ ገንዘብ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በሲፒኦ በሁኔታ ያልተገደበ የባን ዋስትና ያቀረባል፡፡
  5. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ድራሻ፡-

ዘመናዊ ህንፃ ኢንዳስትሪ ኃሳ/የተ/የግ/ማህበር

ከተማ

ስልክ ቁጥር +251 911224546/+251 911548320

በሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ

 

የዘመናዊ የህንጻ ኢንዱስትሪዎች /የተ/የግል ማህበር

 

Save Tender