Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa Abattoirs Enterprise (የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት)
  • Address ቄራ ሰፈር : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114163978
  • Websitehttp://www.aaae.gov.et/en/
  • Deadline02 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-02 00:00:00
  • Categories Byproducts

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በ2018 በጀት ዓመት ከሚያርዳቸው እንስሳት የሚገኘውን የተለያዩ ተረፈ- ምርቶች ማለትም የዳልጋ ከብት የሽሆና ጅማት ፣ ቁርዝ ፣ ቀንድ ፣ ሀሞት ፣ የልብ ቧንቧ ፣ የግንባር ቆዳ ፣ ትንሹ አንጀት ፣ ቴስቲክል ፣ የሸሆና ጥፍር እና የበግና የፍየል አንጀት ፣ ቴስቲክል ፣ ቁርዝ ፣ የግመል ቆዳ ፣ እና ሌሎች በጨረታ ሰነዱ ላይ የሚገለፁ ተረፈ ምርቶችን ጨምሮ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

የተለያዩ የእንስሳት ተረፈ ምርቶች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት 2018 በጀት ዓመት ከሚያርዳቸው እንስሳት የሚገኘውን የተለያዩ ተረፈ- ምርቶች ማለትም የዳልጋ ከብት የሽሆና ጅማት ቁርዝ ቀንድ ሀሞት የልብ ቧንቧ የግንባር ቆዳ ትንሹ አንጀት ቴስቲ የሸሆና ጥፍር እና የበግና የፍየል አንጀት ቴስቲ ቁርዝ የግመል ቆዳ እና ሌሎች በጨረታ ሰነዱ ላይ የሚገለፁ ተረፈ ምርቶችን ጨምሮ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ማንኛውም ተጫራች

  1. በመስኩ ወይም በተመሳሳይ ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ያለውና የዘመኑን ግብር የከፈለ የማይመለስ ኮፒ በማያያዝ ማቅረብ አለበት፡፡
  2. የጨረታ ማስከበሪያ በተጫራቾች መመሪያ ላይ በተገለፀው መሰረት ይሆናል፡፡
  3. የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል ማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 በመቅረብ መውሰድ ይቻላል፡፡
  4. የዋጋ ማቅረቢያና ሌሎች መረጃዎች የያዘውን የጨረታ ሠነድ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከጨረታ መዝጊያ ሰዓት በፊት በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገባት አለበት፡፡
  5. ጨረታው ግንቦት 25 ቀን 2017 . 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት 430 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ውስጥ ይከፈታል፡፡ ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ተጨማሪ ማብራሪያ

በስልክ ቁጥር 0114-16-39-78 ደው መጠየቅ ይቻላል

 

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

 

Save Tender