Tender Detail

Tender Details


በድሬዳዋ አስ/ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት ቀጥሎ በሰንጠረዡ የተዘረዘሩትን ንብረቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ተጫራቾችን ይጋብዛል።


 

የግልፅ ጨረ ማስታወቂያ

በድሬዳዋ አስ/ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ

የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት /ቤት

ቀጥሎ በሰንጠረዡ የተዘረዘሩትን ንብረቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ተጫራቾችን ይጋብዛል

 

.

የንብረቱ ዓይነት/ሚዴል

መለኪያ

ብዛት

የንብረቱ የሚገኝበት ሁኔታ

1

DAEWOO ገልባጭ የጭነት መኪና

በቁጥር

1

ያገለገለ

2

ኒሳን ደብል ፒክአፕ ሞዴል ZNA

በቁጥር

1

ያገለገለ

3

ኒሳን ደብል አፕ ሞዴል UD

በቁጥር

1

ያገለገሉ

4

ቶዮታ ደብል ፒከአፕ ሞዴል 3L

በቁጥር

1

ያገለገሉና የሚሠራ

5

ቶዮታ ላንድክሩዘር ሞዴል 1HZ

በቁጥር

1

ያገለገለ

6

ኒሳን ፓትሮል ሞዴል 572WRLGY60SCPX92

በቁጥር

1

ያገለገሉ

7

ልዩ ልዩ ሞዴል ሞተርሳይሎች

በቁጥር

3

ያገለገሉ

8

ልዩ ልዩ አነስተኛ ማሽነሪዎች KUBOTO አነስተኛ ኮምፓክተር/ሩሎ ሞዴል E75-NB3 concrete core drilling machine vertical bench drill machine marble cutter machine

 

በቁጥር

 

 

ባጠቃላይ 4

 

ያገለገሉ

9

Different type of ceramics including Marble, Granite & cement tiles

Pcs

>7000

ያገለገሉ

10

ልዩ ልዩ ዓይነትና መጠን ያላቸው የፒቪሲ ቱቦ መገጣጠሚያዎች/PVC feetings

በቁጥር

>2000

ያገለገሉ

11

Prima cera one piec toilet /የሽንት ቤት መቀመጫ ፖፖ

Pcs

23

ያገለገሉ

12

NOVASEAL thickness 4mm, dimension 1x10 m በህንጻ ጣሪያ የዝናብ መከላከያ መለጠፊያ

 

በጥቅልል

 

5

 

ያገለገሉ

13

ልዩ ልዩ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች:- luminiaries fluorescent, lamp holders & others including heptagonal electric pole with 6 meter height

 

 

 

ያገለገሉ

14

ቁርጥራጭ ብረታ ብረት (1000 . የሚሆን) ቁርጥራጮ አሉሚኒየም ነክ ብረቶች (200 .. የሚሆን) እና ያገለገሉ ልዩ ልዩ ፓኔሎች (በቁጥር 50)

 

 

 

ያገለገሉ

15

ወንበሮች፣ የእንጨት በርና ሌሎች የእንጨት ውጤቶች

 

 

ያገለገሉ

16

soundproof foam for walls

በጥቅልል

190

ያገለገሉ

17

ልዩ ልዩ መጠንና ዓይነት ያለው ጎማ

በቁጥር

>200

ያገለገሉ

18

ልዩ ልዩ መጠንና ዓይነት ያለው

በቁጥር

4

ያገለገሉ

 

ከላይ በሰንጠረዡ የተዘረዘሩት ንብረቶች ሁሉም በድሬዳዋ ከተማ በሚገኘው የድሬዳዋ-ደወሌ /ባቡር ድርጅት ግቢ ውስጥ የሚገኙ ሲሆን ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ:-

  1. ተጫራቾች በድሬዳዋ አስ/ ፋይናንስና //ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገ/ /ቤት ቢሮ ቁጥር 204 በመምጣት ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ማለትም ከግንቦት 21 /2017 . እስከ ሰኔ 5/ 2017 . 1100 ሰዓት ድረስ የዕቃዎቹን ዝርዝር መረጃ የያዘ የተጫራቾች መመሪያ እና የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራቾች ሰነድ ገዝተው ለሽያጭ የተዘጋጁትን ንብረቶች ከግንቦት 21 /2017 . እስከ ሰኔ 5/2017 . ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት 300 እስከ 1100 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ድሬዳዋ ከተማ በሚገኘው በድሬዳዋ-ደወሌ /ባቡር ድርጅት ግቢ በመገኘት መመልከት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ንብረት ለጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተገለፀውን የብር መጠን በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት ስም አሰርተው ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ሣጥኑ ውስጥ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  4. ተጫራቾች የሚገዙትን ንብረት በመምረጥ የሚገዙበትን ዋጋ በአኃዝና በፊደል ለይተው ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ጽፈው ከፈረሙ በኋላ በኤንቨሎፕ አሽገው በአስተዳደሩ የግዥና ንብረት ማስወገድ አገ/ /ቤት ቢሮ ቁጥር 204 በመምጣት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ከግንቦት 21 /2017 . እስከ ሰኔ 6/ 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. ጨረታው ሰኔ 6/ 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን ከጠዋቱ 415 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና ንብረት ማስወገድ አገ/ /ቤት ቢሮ ቁጥር 204 ውስጥ ይከፈታል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራች በጨረታው ተካፋይ ሆኖ ጨረታው ከተዘጋ በኋላ ከጨረታው መውጣት ወይም የሰጠውን ዋጋ መለወጥ ወይም ማሻሻል አይችልም፡፡
  7. የጨረታ መገምገሚያ መስፈርት ከፍተኛ ዋጋ እና የተሟላ የጨረታ ማስከበሪያ /ሲፒኦ/ ናቸው
  8. በጨረታው አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች አሸናፊነታቸው በተገለፀላቸው 7 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ዋጋ በሙሉ ፈል ይኖሩባቸዋል፡፡ ሆኖም ሙሉ ፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ ፈል ካልቻሉ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል፣
  9. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ገንዘብ አጠቃለው በመፈል ዕቃውን 10 ቀናት ውስጥ የማንሳት ግዴታ አለባቸው፣
  10. ከላይ በሰንጠረዡ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 14 ያሉት ተሽከርካሪዎች/ንብረቶች በግልጽ ጨረታ ሰነድ የሚሸጡ ሲሆን የቀሩት ከተራ ቁጥር 15 እስከ 18 ያሉት ንብረቶች በዚሁ ጨረታው በሚከፈትበት ዕለት ሰኔ 6/2017 .. ከሰዓት በኋላ በሐራጅ ጨረታ የሚሸጡ ናቸው፡፡
  11. /ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ተጨማሪ ማብራሪያ - በስልክ ቁጥር 0254 11 01 64 /0912273839 በመደወል ወይም ንብረት ማስወገድ ኬዝ ቲም ቢሮ ቁጥር 204 በመምጣት ተገቢውን መረጃ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

 

በድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት /ቤት

 

Save Tender