Tender Detail

Tender Details


የጥቁር አባይ ኮንስትራከሽን አ/ማህበር (ሕግ በመፍረስ ላይ ያለ) በአዲስ አበባ ሣሪስ ማዕከላዊ ጋራዥ ፣ ቃሊቲ ንብረት ማከማቻ መጋዘን እና አቃቂ ጠጠር ማምረቻ ግቢ ውስጥ የሚገኙትን ቀላል ተሽከርካሪዎች፣ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የህክምና መገልገያ ዕቃዎች ፣ የቆርቆሮ መጋዘኖች እና ንቃይ ቆርቆሮዎች፣ ዛፎች እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


 

ተሽከርካሪዎች የኮንስትራክሽን መሣሪያ መለዋወጫ እቃዎች የህክምና መገልገያ ዕቃዎች የቆርቆሮ መጋዘኖች እና ንቃይ ቆርቆሮዎች ዛፎች እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ ንብረቶች ለመሸጥ የወጣ የጨረታ ቁጥር 02/2017 

 

የጥቁር አባይ ኮንስትራከሽን /ማህበር (ሕግ በመፍረስ ላይ ያለ) በአዲስ አበባ ሣሪስ ማዕከላዊ ጋራዥ ቃሊቲ ንብረት ማከማቻ መጋዘን እና ጠጠር ማምረቻ ግቢ ውስጥ የሚገኙትን ቀላል ተሽከርካሪዎች፣ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የህክምና መገልገያ ዕቃዎች ፣ የቆርቆሮ መጋዘኖች እና ንቃይ ቆርቆሮዎች፣ ዛፎች እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ስለሆነም፡-

  1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ) በመክፈል ሳሪስ ንፋስ ስልክ ቀለም ፋብሪካ አጠገብ ከሚገኘው ማህበሩ ቢሮ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ።
  2. ተጫራ የሚጫረቱበትን ንብረቶች የጨረታ ሰነድ በመያዝ ዘወትር በሥራ ሰዓት የሚሰጠውን የመግቢያ ወረቀት በመያዝ ንብረቶቹ ባሉበት መመልከት ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ከሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ አስር በመቶ (10%) በባን በተመሰከረለት ቼክ ( .) በድርጅቱ ትክከለኛ ስም /BLUE NILE CONSTRUCTION SHARE COMPANY/ በማሰራትና ከጨረታ ሰነዱ ጋር በማያያዝ በፖስታው ላይ የተጫራቹን ስምና አድራሻ በግልፅ በመፃፍ እስከ ጨረታው መዝጊያ ሰኔ 19 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  4. በቂ የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) ያላስያዙ ተጫራቾችን ኮሚቴው ከጨረታው ሊሰረዝ ይችላል።
  5. የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያው አሸናፊዎች የጨረታው ውጤት እንደፀደቀ ተመላሽ የሚደረግ ሲሆን ሸናፊዎች ግን ዙበትን ዋጋ አጠቃለው ከከፈሉ በኋላ ይሆናል።
  6. የጨረታው አሸናፊዎች ውጤቱ በተገለፀ 10 /አስር/ቀናት ውስጥ ክፍያ በመፈፀም ያሸነፉባቸውን ንብረቶች 15 ቀናት ውስጥ አንስተው ማጠናቀቅ አለባቸው፤ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሳያነሱ ቢቀሩ ለሚፈጠረው ችግር /ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም።
  7. ከላይ በተጠቀሰው 15 ቀናት ውስጥ ንብረቱን አጠናቆ ያልወሰደ (ያላነሳ) ተጫራች የመጋዘን ኪራይ በቀን ብር 100 (እንድ መቶ) እንዲከፍል ይደረጋል።
  8. አክሲዮን ማህበሩ ያወጣውን የጨረታ ሰነድ በስሙ ሳይገዛ የተወዳደረ ማንኛውም ተጫራች ከውድድሩ ውድቅ ይደረጋል።
  9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአ/ማህበሩ ቢሮ ሰኔ 19 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ይከፈታል።
  10. ድርጅቱ ስለአሻሻጡ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስልክ ቁጥር 0114426332

 

የጥቁር አባይ ኮንስትራክሽን /ማህበር

 

Save Tender

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ግዥ ቡድን ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት መጠቀሚያ የሚሆን በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰሩ ተሽ...

READ MORE
Abay bank would like to invite all interested and eligible bidders to participate on the bid for the...

READ MORE