Tender Detail

Tender Details


የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ለድርጅቱ ሰራተኞች የሚሆን የደንብ ልብስ፣ ፍራሽ እና ሙሉ የዴኬር ዕቃዎች እና የህክምና ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ለድርጅቱ ሰራተኞች የሚሆን የደንብ ልብስ፣ ፍራሽ እና ሙሉ የዴኬር ዕቃዎች እና የህምና ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡

 

/

የግዥ ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ

ሎት 1

የደንብ ልብስ (ሰማያዊ ጨርቅ፤ ነጭ ሸሚዝ)

20,000

ሎት 2

ፍራሽ እና ሙሉ የዴኬር ዕቃዎች

20,000

ሎት 3

የህክምና ዕቃዎች

10,000

 

  1. ተጫራቾች ጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ ግብር የከፈሉ፤ የተጨማሪ እሴት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል እና ወቅታዊ የታ ሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው
  2. ተጫራ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ) በመፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ቃሊቲ ማሰልጠኛ አካባቢ በሚገኘው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ግዥ ፍል በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ሰኔ 16 ቀን 2017 . 800 ሰዓት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ከተጠቀሰው ሰዓት ዘግይቶ የመጣ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  4. ጨረታው የሚከፈተው ሰኔ 16 ቀን 2017 . 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በሚገኘው መሰብሰቢያ አዳራሽ ይሆናል፡፡
  5. የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክ ቁጥር፡- +251-1-14-70-80-67

 

በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት

 

Save Tender