Tender Detail

Tender Details

  • Company ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር
  • Address ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ክፍል : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 440 1913
  • Website
  • Deadline10 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-07-10 00:00:00
  • Categories Petroleum Products Fuel, Diesel , Oil And Lubricant , Byproducts

ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር በተሽከርካሪዎች ጥገና ወቅት የሚወገድ የተቃጠለ ዘይት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 010/2017

 

ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር በተሽከርካሪዎች ጥገና ወቅት የሚወገድ የተቃጠለ ዘይት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ

  1. ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ክፍል በመቅረብ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታ ሠነዱን መግዛት የሚቻለው ዘወትር በሥራ ቀን ከጠዋቱ 200-600 እና ከሰዓት በኋላ 700 1000 ሰዓት ብቻ ነው፡፡
  3. ተጫራቾች የሚወገደውን የተቃጠለ ዘይት እስከ ጨረታው መዝጊያ ጊዜ በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 200-1030 ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ የተሽከርካሪ ጥገና ክፍል በአካል ተገኝተው ማየት ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሃምሌ 3 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ድርጅቱ ለጨረታ ባዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ CPO በማዘጋጀት ከዋጋ ማቅረቢያው ኤንቨሎፕ ውስጥ አካተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ጨረታው ሃምሌ 3 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  7. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011 440 1913 በመደወል መረዳት ይቻላል።

 

ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር

 

Save Tender

ያልታጠበ የሀገር ውስጥ ድንጋይ ከሰል (Raw Local Coal) ግዥ

READ MORE
ያልታጠበ የሀገር ውስጥ ድንጋይ ከሰል (Raw Local Coal) መጠን 41,500 ቶን መግዛት

READ MORE