በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት ወረዳ 01 ስር የሚገኘው የእንጦጦ ማርያም የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ለት/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 001/2018 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት ወረዳ 01 ስር የሚገኘው የእንጦጦ ማርያም የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ለት/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የጨረታ ማስከበሪያ ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሰረት ማስያዝ ይጠቅባችኋል፡፡
ሎት 1 - የደንብ ልብስ፣ የስፖርት ትጥቅ ግዥ ስፌት ብር 18,000
ሎት 2- አላቂ የቢሮ ዕቃዎች ብር 6,000
ሎት 3- ህትመት ብር 1,200
ሎት 4- አላቂ የህክምና ዕቃዎች ብር 2,000
ሎት 5- አላቂ የትምህርት ዕቃዎች ብር 11,000
ሎት 6- ለሌሎች አላቂ ዕቃዎች/ፅዳት ብር 18,796
ሎት 7- ለተለዩ መሣሪያዎችና መጽሐፍት ብር 2,000
ሎት 8- ለፕሎን እና ለመሳነር እድሳት እና ጥገና ብር 4,000
ሎት 9 - ለህንጻ፣ ለቁሳቁስ እና ለተገጣጣሚ ዕቃዎች ብር 20,200
ሎት 10- ቋሚ እቃ ብር 10,000
በዚህ ጨረታ ለመወዳደር የምትፈልጉና የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሕጋዊ ተወዳዳሪዎች፡፡
- በመንግስት የንግድ ፈቃድ ያላቸው።
- በዘመኑ የታደሰ የመንግስት የንግድ ፈቃድ ያላቸው።
- የዕቃዎች ዋጋ 15% ቫት ተጨምሮ ይቅረብ ባይቀርብ አንደተጨመረ ሆኖ የሚሰራ ይሆናል።
- ተጫራቾች የማይመለስ በእያንዳንዱ ሎት ብር 200 (ሁለት መቶ) በመክፈል የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የያዘ ሰነድ ከት/ቤቱ ፋ/ግ/ን/አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 06 በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ ላይ በግልፅ መሙላት አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች በየሎቱ የጨረታ ማስከበሪያ ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው።
- ተጫራቾች የተመረጡ ዕቃዎች እና ናሙና ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ቢሮ ቁጥር 05 ማስገባት ይቻላል፡፡
- አሸናፊ ሆነው የተመረጡ ድርጅቶች ካሸነፉበት ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ የውል ማስከበሪያ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች በራሱ የትራንስፖርት ወጪ ት/ቤቱ ንብረት ክፍል ድረስ ማምጣት አለበት፡፡ት/ቤቱ በእቃዎች ላይ 20% የመጨመር /የመቀነስ መብት አለው፡፡
- ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣ የመጨረሻ በ10ኛው ቀን 11፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ11ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች፣ ሁሉም ተጫራቾች ቢገኙም ባይገኙም በተገኘው ተጫራች የሚከፈት ይሆናል፡፡
- ት/ቤቱ የተሻለ መንገድ (አማራጭ) ካገኘ ጨረታ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- አድራሻ ጉለሌ ከፍለ ከተማ ወረዳ 01 እንጦጦ ማርያም ቤተክርስቲያን ከፍ ብሎ 200 ሜትር ላይ እንገኛለን፡፡
- ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0118120769/0910205614
በጉለሌ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት ወረዳ 01 እንጦጦ ማርያም የመ/ደ/ት/ቤት
