Tender Detail

Tender Details


በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ምስ/ጎህ/ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት አመት ለቢሮና ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉ፡- ቋሚ እቃ፣ የፅህፈት መሳሪያ፤ የደንብ ልብስ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ አላቂ የህክምና ዕቃዎች፣ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የቧንቧ ዕቃዎችና የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በቂርቆስ ፍለ ከተማ ምስ/ጎህ/ 2 ደረጃ /ቤት 2018 . በጀት አመት ለቢሮና ለትምህርት ገልግሎት የሚውሉ፡- ቋሚ እቃ፣ የፅህፈት መሳሪያ፤ የደንብ ልብስ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ አላቂ የህክምና ዕቃዎች፣ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የቧንቧ ዕቃዎችና የኤሌክትሮኒ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሠረት ተጫራቾች የሚከተትን ቅድመ ሁኔታ ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

  1. የታደሰ የንግድ ፍቃድና የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለዚህም መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. በመንግስት ንብረት ግዥ አስተዳደር ኤጀንሲ በዕቃ አቅራቢነት የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. የግብር ከፋይ መለያ (Tin) ቁጥር ሊኖራቸው ይገባል፡፡
  5. የጨረታ ማስከበሪያ በየሎቱ 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው እቃዎች ጥራትና ደረጃውን የጠበቀና ለዚህም ለእያንዳንዱ እቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው
  7. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ 100 (አንድ መቶ) ብር በመክፍል የጨረታ ሰነዱን በት/ቤቱ በግ///አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 4 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  8. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙበት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ በግልፅ በመሙላት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከላይ በተጠቀሰው የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በግ///አስ/ቡድን ቢሮ ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ጨረታው ተጫራቾች (ህጋዊ) ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት 11ኛው የስራ ቀን ከጠዋት 400 ሰዓት ታሽጎ በእለቱ ጠዋት 430 ሰዓት ላይ በት/ቤቱ በግ///አሰ/ቡድን ቢሮ ቀጥር 4 ይከፈታል፡፡
  10. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አዳራሻ፡- ካዛንችስ ቶታል ፊትፊት አዋሬ መንገድ ምስ/ጎህ/2 ደረጃ /ቤት

ስልክ ቁጥር 0115-15-56 ደው ይጠይቁ።

 

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ምስራቅ ጎህ 2 ደረጃ /ቤት

 

Save Tender