Tender Detail

Tender Details


የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 የበጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የተለያዩ ነገሮችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 2018 የበጀት ዓመት:-

  1. Registrar System & Website development" ለአንደኛ ጊዜ ለማሰራት፣
  2. የተለያዩ የደንብ ልብሶች ለሁለተኛ ጊዜ ለማፋት፤
  3. *Fire Extinguisher /የእሳት ማጥፊያ ለሁለተኛ ጊዜ ለማስሞላት በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል።

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላችሁ፡፡

  • 2017 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ በዘርፉ ያላቸው እንዲሁም የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ፡፡
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት /ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ ሚችሉ
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦሪጅናል ለየ ብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው
  • ስርዝ ድልዝ ያለው፣ የማይታይ የጨረታ ሰንድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይት የለውም
  • ጨረታውን ካሸነፋ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ያዝ የሚችሉ፡፡
  • ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ፍል ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንደንዱ 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው
  • Registrar System & Website development" ጨረታው የሚከፈተው 04/13/2017 . ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች (ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • የተለያዩ የደንብ ልብሶች ስፌት ጨረታው የሚከፈተው 04/13/2017 . ከቀኑ 9:30 ሰዓት ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • "Fire Extinguisher/የእሳት ማጥፊያ ጨረታው የሚከፈተው 05/13/2017 . ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት፡፡
  • ጨረታው ማስከበሪያ-
  • "Registrar System & Website development" (20,000 ሃያ ሺህ ብር)
  • የተለያዩ የደንብ ልብሶች ስፌት እና "Fire Extinguisher / የእሳት ማጥፊያ" 10,000 (አስር ሺህ ብር) "CBE, CBO, እና Singe" ባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  • /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0228123956 ደውለው መረዳት ይችላሉ

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ

 

Save Tender