Tender Detail

Tender Details


ብርሃን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች የተገለጹትን ያገለገሉ አሉሚነየም፤ ብራታ ብረቶች እና መስታወት ለማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

ያገለገለ አሉሚነየም፣ ብራታብረቶች እና የመስታ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ጨረታ . /// - 01/18

 

ብርሃን ባንክ አ. ከዚህ በታች የተገለጹትን ያገለገሉ አሉሚነየም፤ ብራታ ብረቶች እና መስታ ለማንኛ ግለሰብ ወይም ድርጅት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

 

.

ለጨረታ የቀረቡ ያገለገሉ አሉሚነየም፣ ብራታብረቶች እና መስታ ዝርዝር

1

ያገለገሉ የተለያዩ አሉሚነየሞች

2

ያገለገሉ አሉሚነየም - ፓኔሎች

3

ያገለገሉ ብረታ ብረቶች

4

ያገለገሉ መስታቶች

 

  1. ራቾች ለጨረታ የቀረቡትን ያገለገሉ አሉሚነየሞች፣ ብረታብረቶች እና መስታቶች የጨረታ መነሻ ዋጋቸዉ እና የጨረታ ማስከበሪያ የገንዘብ መጠን ለጨረታ በተዘጋጀ ሰነድ በዝርዝር ተቀምጧል
  2. ያገለገሉ አሉሚነየሞች፣ ብረታብረቶች እና መስታቶች ጎማ ቁጠባ፣ ልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ፊት ለፊት በሚገኘዉ የባንኩ ቅጥር ጊቢ በመገኘት ማየት ይችላሉ
  3. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በማንኛ የብርሃን ባንክ ቅርንጫፍ ክፍያ ፈፅመ ደረሰኙን በማቅረብ የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ከሚገኝበት ቦሌ፣ ቀድሞ ብራስ ሆስፒታል ከነበረበት ቦታ ፊት ለፊት ከሚገኘ ወመሳድኮ ህንፃ 2 ፎቅ ፕሮፐርቲ እና ሎጂስቲክስ አስተዳደር ቢሮ በመገኘት ለጨረታ የተዘጋጀቀወ ሰነድ መግዛት ይችላሉ
  4. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ በዝርዝር በተገለፀ መሰረት ለሚጫረቱበት ለእያንዳንዱ ያገለገለ ንብረት የተጠቀሰ የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ C.P.O. ማስያዝ ይኖርባቸዋል
  5. ተጫራቾች በዝርዝር የተጠቀሱትን ያገለገሉ አሉሙንየሞችን፣ ብረታብረት እና መስታቶች አጠቃለ ወይም በተናጠል መግዛት የሚችሉ ሲሆን ሊገዙ የሚችሉበትን ዋጋ በተዘጋጀ የዋጋ ማቅረቢያ ፎርም ላይ በመሙላት ከጨረታ ማስከበሪያ C.P.O ጋር በማያያዝ በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ መስከረም 7 ቀን 2018 / ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት በሚገኝበት ቦሌ፣ ቀድሞ ብራስ ሆስፒታል ከነበረበት ቦታ ፊት ለፊት በሚገኘ ወመሳድኮ ህንፃ 2ተኛ ፎቅ ፕሮፐርቲ እና ሎጂስቲክስ አስተዳደር ቢሮ ለጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ
  6. ጨረታ መስከረም 7 ቀን 2018 / ከቀኑ 830 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮፐርቲ እና ሎጂስቲክስ አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል
  7. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ጨረታዉ በሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ባይገኙ በሌሉበት ይከፈታል
  8. ተጫራቾች ያሸነፉባቸዉን ያገለገሉ አሉሙንየሞችን፣ ብረታብረት እና መስታቶች ባቀረቡት ነጠላ ዋጋ መሰረት በአጠቃላይ ብዛቱ ተባዝቶ ጠቅላላ ዋጋ በመክፈል አሸናፊነታቸዉ በተገለፀላቸዉ በአምስት ቀን ስጥ ማንሳት ይኖርባቸዋል ይህን ሳያደርጉ ቢቀር ለጨረታ ማስከበሪያ ያሲያዙት ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል
  9.  ባንኩ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ በከፊል ወይም ሙሉ ለሙሉ ሊሰርዝ ይችላል

ማሪ መረጃ ከፈልጉ በስልክ ቁጥር

0116631729 / 0116182624/ ማግኘት ይችላሉ

ብርሃን ባንክ ..

 

Save Tender