Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Communication Bureau (የኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ)
  • Address ፍላሚንጎ በሚገኘው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳደር ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115541816
  • Websitehttps://www.oromiacommunication.gov.et/
  • Deadline16 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-10-16 00:00:00
  • Categories Vehicle tire

የኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ለ2018 የበጀት ዓመት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ጎማዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የተጫራቾች መመሪያ

ሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ 2018 የበጀት ዓመት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ጎማዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ስለዚህ አስፈላጊ መስፈርት የሚያሟሉ ተጫራቾች እንዲካፈሉ ተጋብዘዋል።

ስለሆነም ፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin number) ያላቸው፣
  4. ተጫራቾች የዕቃውን ዋጋ በሚሞሉበት ጊዜ የዕቃውን ዓይነት በግልፅ በቀረበው ስፔሲፊኬሽን መሰረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ በተመሰከረለት (CPO) ብቻ ማስያዝ አለባቸው
  6. ያቅራቢዎች ዝርዝር ላይ መመዝገባቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  7. የጨረታው አሸናፊ የሚያቀርበውን ዕቃ እስከ /ቤታችን ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል።
  8. ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ድረስ ሙሉ ዶክሜንቶችን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የጨረታ ሰነድ ከመ/ቤታችን ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳሬክቶሬት ቢሮ 9 ፎቅ ፋይናንስ ክፍል የማይመለስ ብር 200 ብር መግዛት ይችላሉ፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ 9 ፎቅ ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳሪክቶሬት በተዘጋጀው ሳጥን መክተት አለባቸው።
  10. የጨረታው ሰነድ ስርዝ ድልዝ ከሆነ ተቀባይነት የለውም።
  11. ጨረታው 16ኛው ቀን 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  12. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  13. ለጠ መረጃ- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አዲስ አበባ ፍላሚንጎ በሚገኘው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳደር /ቤት ግቢ ውስጥ ነው።

 

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0115541816

 

የኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ

 

Save Tender