Tender Detail

Tender Details

  • Company National Election Board of Ethiopia (የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ)
  • Address ቦሌ ፍላሚንጎ ካፌ ገባ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251 115153468
  • Websitehttps://nebe.org.et/
  • Deadline13 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-10-13 00:00:00
  • Categories Packaging And Labelling , Other Sales

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሚያከናውነው ምርጫ አገልግሎት የሚውል የምርጫ ቁሳቁስ ማሸጊያ ሰማያዊ ሳጥን ክዳን ግዥ ለመፈፀም ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

የምርጫ ቁሳቁስ ማሸጊያ ሰማያዊ ሳጥን ክዳን ግዥ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር NEBE/NCB/04/2018

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሚያከናውነው ምርጫ አገልግሎት የሚውል የምርጫ ቁሳቁስ ማሸጊያ ሰማያዊ ሳጥን ክዳን ግዥ ለመፈፀም ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚህም መሰረት፡-

  1. በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው እስከሚዘጋበት ቀን ድረስ ባሉት የስራ ቀናት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300.00 /ሦስት መቶ ብር/ በመፈል ከቦርዱ ግዥ ስራ ፍል ቢሮ ቁጥር 107 ማግኘት ይችላሉ፡፡
  2. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስና የግብር ከፋይ ምዝገባ ሠርተፊኬት፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ሠርተፍኬት እና በመንግስት ኤሌክትሮኒ ግዥ በአቅራቢነት የተመዘገቡ ስለመሆነ የሚያሳይማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. ተወዳዳሪዎች በሚወዳደሩበት መስከ ያላቸውን መልካም አፈጻጸም የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. የጨረታ ሰነዱን ከቦርዱ የግዥ አስተዳደር የሥራ ከፍል በመውሰድ ሞልተው አግባብ ባለው አካል በመፈረም ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ዋስትና ወይም ሲፒኦ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  6. ተወዳዳሪዎች ቴክኒካል ፕሮፖዛል እና ፋይናንሻል ፕሮፖዛል በተለያየ ፖስታ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ጨረታው ጥቅምት 03 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ተዘግቶ በዕለቱ ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  8. ቦርዱ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣

 

አድራሻችን፡- ሚንጎ ካፌ ገባ ብሎ

ስልክ ቁጥር፡- +251 115153468

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

Save Tender