Tender Detail

Tender Details


የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 የበጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 2018 የበጀት ዓመት

  1. Air Conditioner (AC) ለአንደኛ ጊዜ ለማስጠገን
  2. የተለያዩ የመኪና ጎማ አንደኛ ጊዜ ዛት
  3. Medical Equipment spare part and Accessories ተኛ ጊዜ መግዛት
  4. የተያዩ የመማርና ማስተማር እና CPD center ዶክመንቶች ኮፒ ማድረግ (መግዛት) እና መጠረዝ ለአንደኛ ጊዜ ለማሰራት በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል።

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ

  • 2017 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ እንዲሁም የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈለ።
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆኑ መረጃ ማቅረብ የሚችል
  • በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት /ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ።
  • ተጫራ የማያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦርጅናል ብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው።
  • ስርዝ ድልዝ ያለው የማይታይ የጨረታ ሰነድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይነት የለውም።
  • ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን 10% ማስያዝ የሚችል።
  • ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ፍል ዘወትር በስራ ሰአት የማይመለስ ለእያንዳንዱ ጨረታ 200 ሁለት መቶ በመክፈል የጨረታ ሰነዱ መውሰድ አለባቸው።
  • በተለያዩ የመማር ማስተማር እና "CPD center" ዶክመንቶችን ኮፒ ማድረግ (ማባዛት) መጠረዝ ከአዳማ ከተማ ጥቃቅንና አነስተና ኢንተርፕራይዝ መደራጀቱን የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል።
  • Medical Equipment spare part and Acessories ጨረታው የሚከፈተው 11/02/2018 ከቀኑ 830 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  • Air Conditioner (AC)* ጨረታው የሚከፈተው 11/02/2018 ከቀኑ 9:30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  • የተለያዩ የመኪና ጎማ ጨረታው የሚከፈተው 12/02/2018 ከቀኑ 830 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሱቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  • የተለያዩ የመማርና ማስተማር "CPD center" ዶክመንቶች ኮፒ ማድረግ (ማባዛት) እና መጠረዝ 12/02/2018 ከቀኑ 9:30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪቻቸው በተገኙበት ይከፈታል
  • ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት።
  • ጨረታ ማስከበሪያ
  • Air Conditioner (AC) የተለያዩ የመኪና ጎማ "Medical Equipment spare part and Accessories" በእያንዳነዱ ጨረታ ለየብቻ 20,000 (ሃያ ) ብር እና
  • ለተለያዩ የመማርና ማስተማር እና *CPD center" ዶክመንቶች ኮፒ ማድረግ (ማግዛት እና መጠረዝ 10,000 CBE, CBO. እና Singe" ባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ ሚችል መሆን አለበት።
  • /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0228123956 ደውለው መረዳት ይችላሉ

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ

 

Save Tender