Tender Detail

Tender Details

  • Company በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን መ/ቤት
  • Address ኮምቦልቻ ከተማ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዯጵያ, Phone: 033 351 33 37
  • Website
  • Deadline01 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price400.00
  • opening date2025-11-01 00:00:00
  • Categories Spare Parts , Construction Vehicle , Vehicle Spare Parts

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን መ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት Model XCMG, Y-320 ቻንሲ ቁጥር 49008 የሞተር ቁጥር 41345949 ለሆነው የመ/ቤታችን ዶዘር አገልግሎት የሚውሉ መለዋወጫ (ስፔር ፓርት) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን /ቤት 2018 በጀት ዓመት Model XCMG, Y-320 ቻንሲ ቁጥር 49008 የሞተር ቁጥር 41345949 ለሆነው የመ/ቤታችን ዶዘር አገልግሎት የሚውሉ መለዋወጫ (ስፔር ፓርት) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት የምትችሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  1. በዘመኑና በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ስራ ፈቃድ ያለው፤
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN NO) ያላቸው እና የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  3. በጨረታ ለመሳተፍ የሚያግለግል ከገቢዎች የተጻፈ ማሰረጃ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል
  4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  1. ጨረታው ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ የጨረታ ሰነዱ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ 40 ቀናት ሲሆን ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (BID BOND) ብር የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በማስላት በባንክ በተረጋገጠ ፍያ ማዘ (CPO) በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከጨረታ ሰነዱ ጋር አብሮ ማቅረብ አለበት
  2. አሽንፎ ለሚያቀርበው ዕቃ ጥራት ዋስትና የሚሆን ጠቅላላ ብር 800,000 (ስምንት መቶ ብር) ማስያዝ የሚችል፡፡
  3. ሸናፊ ከሆነ ውል በገባ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ዕቃውን የሚያቀርብ ለመሆኑ ማረጋገጫ ደብዳቤ የሚሰጥ
  4. ማንኛውም ተጫራች /ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሰነድ በሚጠይቀው የዋጋ አሞላል ብቻ መሙላት አለበት በሚጠይቀው ዋጋ አሞላል ካልሞሉ የጨረታ ሰነዱ ውድቅ ይሆናል
  5. የጨረታው ውድድር የሚካሄደው በሎት / በጥቅል ድምር ውጤት ስለሆነ የማይሞላ አይተም መኖር የለበትም ያልተሞላ አይተም ከተገኘ ከጨረታው ውድቅ ይሆናሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፊኪሽን) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7.  ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 400.00 (አራት መቶ ብር) በመፈል ከግ/ፋይ//አስ//የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 508 ማግኘት ይችላሉ፡፡
  8.  ጨረታው የር ላይ የሚቆየው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 08/02/2018 / እስከ 22/2/2018 / 1130 ድረስ መግዛት ይችላሉ፡፡
  9.  ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ አንድ ቅጅ ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት ለየብቻ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ መንግዶች ባለሥልጣን /ቤት በግዥና ፋይ//አስ//የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 508 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 23/02/2018 / 400 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡
  10. ጨረታው ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና ፋይ//አስ//የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 508 23/02/2018 . 400 ሰዓት ታሽጎ 4:30 ላይ ይከፈታል፤ ነገር ግን ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ቅዳሜ እሁድና የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እንገልጻልን፡፡
  11. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  12. ለበለጠ መረጃ በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን /ቤት በአካል በመቅረብ ወይንም በስልክ ቁጥር 033 351 33 37/033 551 05 04/ መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  13. ማሳሰቢያ፡- ሁሉም ተጫራቶች በተጫራቾች መመሪያ መሠረት የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈጸም ቃል የሚገቡበትን ቅጽ ፈርሞ የድርጅቱን ማህተም በመምታት ጨረታ ሰነዱ ጋር ማስገባት አለበት፡፡

 

ማሳሰቢያ፡- የመሥሪያ ቤቱ አድራሻ ኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ሕንጻ ምስተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 508 ላይ ነው

 

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለሥልጣን /ቤት

 

Save Tender