Tender Detail

Tender Details

  • Company Hidasie Telecom S.C (ሕዳሴ ቴሌኮም አ.ማ)
  • Address ደብረ ዘይት መንገድ ጠመንጃ ያዥ ባንክ አጠገብ ቴሌ ጋራዥ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 211 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0912036524
  • Website
  • Deadline27 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-11-27 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather , Cloth And Shoes

ሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማህበር የሰራተኞች የሥራ ጫማ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

ሕዳሴ ኮም .

የሰራተኞች የሥራ ጫማ ልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር LT/HT/HO/13/2025

 

  1. ሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማህበር የሰራተኞች የሥራ ጫማ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ጥቅምት 24 ቀን 2018 . ጀምሮ እስከ ህዳር 18 ቀን 2018 . ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከጠዋቱ 200 - 600 እንዲሁም ዓት በኋላ 730 -1000 ድረስ ቅዳሜ ከጠዋቱ 230-500 ሕዳሴ ቴሌኮም ." የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ አጠገብ ቴለ ጋራዥ ግቢ ውስጥ 2 ፎቅ በመቅረብ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ/ በመክፈል እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የታክስ ክሊራንስ ርተፍኬት፣ እና የቫት ምዝገባ ርተፍኬት ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ የጨረታ ነዱን መግዛት ይችላሉ
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡት
  • አንድ ዋና /Original/ የጨረታ ሰነድ ለብቻው በሰም በታሸገ ፖስታ ታሽጐ
  • አንድ ቅጂ /Copy/ የጨረታ ሰነድ ለየብቻው በሰም በታሸገ ፖስታ ታሽጐ እንዲሁም፣
  • ሁሉም በአንድ ላይ በትልቅ ፖስታ ውስጥ ተካቶ በስም የታሸገ መሆን አለበት
  • በዋናውና በቅጂው መካከል ልዩነት ቢፈጠር ዋናው ተቀባይነት ይኖረዋል ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ መኖር የለበትምየተሰረዘ ሰነድ በፊርማ መረጋገጥ ይኖርበታል
  1. ተጫራቾች የሰራተኞች የሥራ ጫማ የሚያቀርቡበትን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 10,000.00 /አስር ብር/ የባንክ ክፍያ ማዘዣ /C.P.O/ ለሕዳሴ ቴሌኮም . በሚል ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  2. የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ቀን እስከ ህዳር 18 ቀን 2018 . እስከ ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ቴሌ ጋራዥ ግቢ ውስጥ 2 ፎቅ ሲሆን፣ ጨረታውን የመክፈቻ ቀን ህዳር 18 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 430 ሰዓት ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቴሌ ጋራዥ ግቢ ውስጥ 2 ፎቅ ይሆናል
  3. ከላይ የተገለጸውን መመሪያ ባልተከተሉ ተጫራቾች ላይ ወዲያውኑ ጨረታው የሚሠረዝ መሆኑን እንገልጻለን
  4. ተጫራቾች ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0968135675 ወይም 0968271291 መጠቀም ይችላሉ
  5. ህዳሴ ቴሌኮም አ. ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ሕዳሴ ቴሌኮም .

 

Save Tender