Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሀድያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address ሀድያ ዞን ሆሳዕና ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0461784281
  • Website
  • Deadline20 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-11-20 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather , Cleaning And Janitorial Equipment , Stationery Materials

የሀድያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞኑ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች የሚያስፈልጉ የተለያዩ ዓይነት ሎት :-1 - የጽህፈት መሣሪያዎች፣ ሎት :-2 - የጽዳት ዕቃዎች እና ሎት ፡-3 - የደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የሀድያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞኑ ለሚገኙ ሴክተር /ቤቶች የሚያስፈልጉ የተለያዩ ዓይነት፡

  • ሎት :-1 - የጽህፈት መሣሪያዎች
  • ሎት :-2 - የጽዳት ዕቃዎች
  • ሎት -3 - የደንብ ልብስ

በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ተጫራቾች፡-

1. በመስኩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ

2. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር

3. የቫት ተመዝጋቢነት ሠርትፍኬት

4. የዕቃ አቅራቢነት ሰርትፍኬት ያላቸው ድርጅቶች

በሀድያ ዞን /መምሪያ ቢሮ ቁጥር 17 በአካል በመቅረብ የተዘጋጀውን እያንዳንዱን የጨረታ ሰነድ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል እንድትገዙና ራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና

  • ሎት 1 :- 30,000 /ሰላሳ ሺህ ብር/
  • ሎት 2 :- 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/
  • ሎት 3 :-  30,000 /ሰላሳ ሺህ ብር/

በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ የሚጠበቅባቸው ሲሆን የጨረታ መወዳደሪያ መምሪያው ባዘጋጀው ፎርማት ላይ ብቻ በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት የመወዳደሪያ ፖስታዎችን ኦርጅናልና ኮፒ በማሸግ ቢሮ ቁጥር 17 ላይ በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እንድታስገቡና ጨረታውም 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ የጨረታ ሳጥን ታሽጎ 430 ላይ የሚከፈት ሲሆን ቀኑ የእረፍት ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ ቀን በተመሳሳይ ቦታና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለበለ መረጃ በስልክ ቁጥር 0461784281/0465552337 ደውሎ መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሀድያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

ሆሳዕና

 

Save Tender