Tender Detail

Tender Details

  • Company ሜልባ ፕሪንቲንግ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ
  • Address ቦሌ ሚካኤል ኢጃ ዴቬሎፐር ህንጻ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ አጠገብ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +2510118550083
  • Website
  • Deadline21 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-11-21 00:00:00
  • Categories Printing And Publishing , Byproducts

ድርጅታችን ሜልባ ፕሪንቲንግ፤ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ ሸገር ከተማ ገላን ክ/ከ ገላን ሰላሳ የምባል ከባቢ በድርጅቱ ፋብርካ ቅጥር ገቢ ውስጥ ተከማችተው የሚገኘው የህትመት ተረፈ ምርት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


 

የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ድርጅታችን ሜልባ ንቲንግ፤ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ. ሸገር ከተማ ገላን / ገላን ሰላሳ የምባል ከባቢ በድርጅቱ ፋብርካ ቅጥር ገቢ ውስጥ ተከማችተው የሚገኘው የህትመት ተረፈ ምርት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

  1. የህትመት ተረፈ ምርት (Signature Paper) መለኪያ በኪሎግራም
  2. ሽፍሻፈ ወረቀት (Scrap paper) መለኪያ በኪሎግራም
  3. ኮር ባላ 84cm መለኪያ በቁጥር
  4. ያገለገሉ እና ቁርጥራጭ ፕልቶች መለኪያ በኪሎግራም

በመሆኑም በጨረታ ለመሳተፍ ፍለጎት ያላችሁ ታጫራ ከዚህ በታች ባለው መስፈርት መሠረት ጨረታውን መሳተፍ ሚትችሉ መሆኑን እያሳወቀን፣

  • ተጫራቾች ህጋዊ መሆኑን የሚያረጋግጥ ሰነዶች (የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ የተጨማሪ ዕሴት ታከስ ምስ ወረቀትና የቲን ምስ ወረቀት ማቅረብ ይኖርባችዋል፡፡
  • ተጫራቾች ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ ማንነታቻ የሚገልፅ መታወቅያ ይዞ በመምጣት የንብረቶቹን ዝርዝር መረጃ የያዘ የተጫራቾች መመሪያ እና ዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ ሸገር ከተማ ገላን ሰላሳ (30) ካለው ፋብርካ ንብረት አስተዳደር ፍል በመቅረብ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  • ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ብር 60,000 (ስልሳ ሺህ ብር) በሜልባ ንቲንግ፤ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ. በሲፒኦ (CPO) ብቻ አሰርቶ ማቅረብ አለበት፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ያላስያዘ እና በሰነዱ የተቀመጠትን ሌሎች ነጥቦችን ያላሟላ ተጫራች ከጨረታው ውድቅ ይደረጋል፡፡
  • በህትመት ተረፈ ምርት (signature paper) እና ሽፍሳፊ ወረቀት (Scrap paper) ያሸነፈ ተጫረች ከስድስት ወር እስከ አንድ ዓመት የሚቆይ የሻጭና ግዥ ከድርጅቱ ጋር ስለምዋዋል፤ ማስከበሪያ ብር 150,000.00 (አንድ መቶ ሀምሳ ሺህ ብር) በሲፒኦ (CPO) ብቻ አሰርቶ ማቅረብ አለበት፡፡
  • ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ አስር (10) የስራ ቀናት ከሰኞ እስከ ዓርብ ከጠዋቱ 200 እስከ 10:30 እንዲሁም ቅዳሜ 200 እስከ 600 ባለው ጊዜ ውስጥ ንብረቶቹን ባሉበት ቦታ ገላን ሰላሳ ፋብርካ በመሄድ መመልከት ይችላሉ፡፡
  • ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ንብረት ዋጋ ድርጅቱ ባዘጋጀው የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ ህዳር 12 ቀን 2018 . ከጠዋት 500 ሰዓት ድረስ ብቻ ማስገ ይችላሉ፡፡
  • ጨረታው በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 500 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ተወካዮች በተገኙበት በዚሁ ዕለት 530 ላይ ይከፈታል፡፡ ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ ቢቀር ጨረታውን ከመፈት ያስተጋጉልም፡፡
  • ሜልባ ፕርንቲንግ፣ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ. ያወጣውን ጨረታ ሰነድ ሳይገዛ የተወዳደረ ማንኛውም ተጫራች ከተገኘ ከውድድር ውድቅ ደረጋል፡፡
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  • ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 0924082216/0923003245 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

ሜልባ ፕሪንቲንግ፤ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ .

 

Save Tender