የሐረሪ ሕ/ክ/መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ሎት 01- ጥራቱን የጠበቀ ለፖሊስ የሚያስፈልገው ሙሉ የደንብ ልብስ፣ ጫማ እና አልባሳት ሎት 01- ለምልምል አባሎች የሥልጠና ቱታ፣ የስፖርት ሙሉ ትጥቅ ፣ ሙሉ የደንብ ልብስ እና ጫማ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በድጋሚ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
የሐረሪ ሕ/ክ/መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ሎት 01- ጥራቱን የጠበቀ ለፖሊስ የሚያስፈልገው ሙሉ የደንብ ልብስ፣ ጫማ እና አልባሳት ሎት 01- ለምልምል አባሎች የሥልጠና ቱታ፣ የስፖርት ሙሉ ትጥቅ ፣ ሙሉ የደንብ ልብስ እና ጫማ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
- ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የያዙ፣ የቫት ከፋይነት ሰርተፍኬት ያላቸው።
- የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ።
- ተጫራቾቹ በዘርፉ በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የገ/ኢ/ልማት የምስክር ወረቀት ሰርተፍኬት ያላቸው።
- ተጫራቾቹ ከዚህ በላይ ከ4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች የጨረታ ሰነዱን ሲገዙ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማህተም በማድረግ ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾቹ ለመጫረት ተመላሽ የሚሆን 30,000.00 (ሰላሳ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ በተረጋገጠ (CPO) በጥሬ ገንዘብ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት በፖ/ኮ/ግዥ/ፋ/አስ/ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 17 በመቅረብ ሰነዱን በማይመለስ ብር 300 ለየሎቱ በመክፈል መግዛት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የገዙትን ሰነድ ለጨረታው ሰነድ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል። በ16ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው እለት ከቀኑ 9፡30 ይከፈታል።
- ከላይ የተጠቀሱት ቀናት በዓል ወይም ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።
- አሸናፊ ተጫራች በራሱ ማጓጓዣ በሐረሪ ፖሊስ ኮሚሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ ድረስ በማቅረብ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል።
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0915743709 ወይም 0946426884 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
የሐረሪ ሕ/ክ/መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን
