የአዲስ አበባ ፖሊስ በ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሸኖ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት 5
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር AAPC NCB 002/2018
የአዲስ አበባ ፖሊስ በ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልግ ሲሆን፡-
|
ሎት |
የጨረታ ዓይነት |
የናሙና መለያ |
የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ መጠን |
|
|
001 |
የኤል ቲ ሬደዮና ቦዲ ካሜራ ባትሪ እና ማይክ |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
300,000 |
00 |
|
002 |
የኤሌትሪክ መኪና ቻርጀር |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
20,000 |
00 |
|
003 |
የተለያዩ የሊፍት መለዋወጫ ዕቃዎች |
|
30,000 |
00 |
|
004 |
የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎች |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት/ናሙና የሚቀርብበት |
40,000 |
00 |
|
005 |
የተለያዩ የፅዳት ዕቃዎች |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት/ናሙና የሚቀርብበት |
40,000 |
00 |
|
006 |
የተለያዩ የስፖርት ትጥቆች |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት/ናሙና የሚቀርብበት |
40,000 |
00 |
|
007 |
የተለያዩ የሲቪል ሰራተኞች አልባሳት |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት/ናሙና የሚቀርብበት በተቋሙ ፍላጎት መሰረት/ናሙና የሚቀርብበት |
40,000 |
00 |
|
008 |
የተለያዩ የህትመት ውጤቶች |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት/ናሙና የሚቀርብበት |
40,000 |
00 |
1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው መሆን እና በዘርፉ የተሰማሩ ለመሆናቸው በጀርባው ይመልከቱ የሚል ፅሁፍ በግልፅ ማቅረብ አለባቸው፡፡
2. ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡
3. የታደሰ የዘመኑን ንግድ ፍቃድ እና የታደሠ ንግድ ምዝገባ ሰርተፍኬት መቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
4. የመንግስት መ/ቤቶች ለሚያወጡት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ከሊራንስ ማቅረብ አለበት፡፡
6. አማራጭ ዋጋ በዚህ ጨረታ ማቅረብ አይቻልም፡፡
7. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ የጨረታ ውጤቱ እንደታወቀ ተመላሽ የሚሆን በሎቱ ፊት ለፊት የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ተብሎ በተዘጋጀው ከባንከ በተመሰከረለት ሲ.ፒ.ኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
8. ተጫራቾች ቴከኒካል ሰነዶችንና የዋጋ ማቅረቢያዎችን ፋይናሻል/ሰነዶች በተለያየ ፖስታ ታሽጎ ለየብቻ መቅረብ አለባቸው::
9. ማንኛውንም ተጫራቾች የሚያስገባው ሰነድ ፋይናሻል እና ቴከኒካል የጨረታ ሰነድ አንድ ኦሪጅናልና አንድ ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ በፖስታው ላይ የጨረታ ሰነዱን ቁጥር የሚጫረትበትን ዕቃ አይነት በትክከል መፃፍ እንዲሁም በፖስታው ላይ ማህተም በመምታት ማስገባት ያለበት ሲሆን ፣ሰረዝ ድልዝ በፍሉድ የጠፋ ሰነድ ዋጋ ያልተሞላበት ዝርዝር ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
10. ተጫራቶች የጨረታ ማስከበሪያ የሚያሲዙት ሲፒኦ ከቴከኒከ ሰነዶችጋርበአንድላይ ታሽገው መቅረብ አለባቸው፡፡
11. በጨረታ አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ዕቃውን ወይም አገልግሎቱን በራሳቸው ትራንስፖርት አ/አበባ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የኮሚሽኑ ዋና መስሪያ ቤት ግምጃ ቤት ወይም በክፍል 6 በፍላጎት መግለጫው በተጠቀሰው የማስረከቢያ ቦታ ድረስ በማምጣት ማስረከብ አለባቸው፡፡
12. በጨረታ ሰነድ በከፍል 6 ውስጥ በሚገኘው የፍላጎት መግለጫ ላይ በሚገለፀው መሰረት ጨረታ ሰነዱ ላይበቀረበው መሰረት ናሙና ማቅረብ አለበት፡፡
13. ተጫራቾች ያቀረቡት ናሙናም ሆነ እሸናፊ መሆናቸው ሲረጋገጥ ያቀርቡአቸው ዕቃዎች ኮሚሽኑ ባወጣው ፍላጎት መግለጫ/sepeciification/መሰረት መሆኑን በኮሚሽኑ የጥራት ኮሚቴ ወይም በኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ኤጀንሲ አማካኝነት የሚረጋገጥ ይሆናል፡፡
14. ተጫራቾች አራዳ ጊዮርጊስ ቤ/ከርስቲያን ከፍ ብሎ በሚገኘው የኮሚሽኑ ዋና መስሪያ ቤት 5ኛ ፎቅ ግገዢ ጽ/ቤት ቢሮ ቀርበው በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመከፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
15. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 የስራ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 ሰዓት ድረስ እንዲሁም በማግስቱ በዘኛው ቀን እስከ ጠዋት 4፡30 ሠዓት ድረስ ጨረታው ከፍት ሆኖ ስለሚቆይ በኮሚሽኑ ግዢና ፋይናንስ 5ኛ ፎቅ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
16. በጨረታ ሰነ ከፍል 2 ላይ በሚጠቀሰው ቀን ከጠዋት 4፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 5፡00 ሰዓት ሲሆን በመ/ቤቱ 5ኛ ፎቅ ትንሹ አዳራሽ ቢሮ ቁጥር 512 ይከፈታል፡፡
17. የጨረታው መከፈቻ የስራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው መደበኛ የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው 4፡30 ሰዓት ታሽጎ 5፡00 ሲሆን ይከፈታል፡፡
18. ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም።
19. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ በስ/ቁጥ- 011862-58-00(011111448) የአ/አበባ ፖሊስ
የአዲስ አበባ ፖሊስ
