Tender Detail

Tender Details

  • Company Development Bank of Ethiopia (የኢትዮጵያ ልማት ባንክ)
  • Address ካዛንቺስ ሾንጌ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115 57 80 88
  • Websitehttps://dbe.com.et/
  • Deadline11 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-12-11 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather , Cloth And Shoes

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለ2018 በጀት አመት የተለያዩ ደንብ ልብሶች ግዥ ለመፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ

ብሔራዊ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 2018 በጀት አመት የተያዩ ደንብ ልብሶች መፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

 

.

የግዥው ዓይነት

የጨረታ ሣጥን የሚታሸግበት ቀንና ሰዓት

ጨረታው የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት

የግዥ መለያ ቁጥር

1

የተለያዩ የደንብ ልብሶች

ታህሳስ 02 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት

ታህሳስ 02 ቀን 2018 .   ከጠዋቱ 405 ሰዓት

DBE/NCB/U/G/002/2025/26

 

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን

 

.

ዝርዝር

አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን በብር

1

የወንዶች ቆዳ ጫማ

 

 

ጥራት ያለው

 

30,000.00 በሲ.. (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ህጋዊ ከሆነ ባንክ

2

የሴቶች ቆዳ ጫማ

3

የወንዶች ካልሲ

4

የውስጥ ልብስ ሙሉ

5

የውስጥ ልብስ ጉርድ

6

ሻሽ ረጅም

7

ሻሽ አጭር

 

  • ተጫራቾ ከጨረታው መልስ ጋር የሚከተትን ተጨማሪ ሰነዶችን ያቀርባሉ፡
  • የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት
  • በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ
  • የግብር ከፋ ቁጥር /T.I.N/
  • የግብር ግዴ መወጣቱ ከሀገር ውስጥ ገቢ ባለሥልጣን ጉዳዩ ከሚመከታቸው አካላት የተሰጠ ተጫራቹ የግብር ግዴታ የተወጣ በመሆኑ ጨረታ ላይ መሳተፍ እንደሚችል የሚገልጽ የጽሁፍ ማስረጃ (ጊዜው ያሳስፈበት መሆን ይኖርበታል)
  • የተ..ታክስ /VAT/ ሰርተፊኬት
  • የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት
  • የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም ቃል የሚገባበት ፎርማት ተሞልቶ የተጫራቾ ድርጅት ፊርማና ማህተም የተደረገበት ፎርም
  • ተጫራቾች የዕቃዎቹን ዝርዝር/ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ የማይመስስ ብር 200.00 /ብር መቶ/ በኢትዮጵያ ማት ባንክ ዋና /ቤት ህንፃ በባንኩ ግረኛ መግቢያ ክፍያውን ፈጽመው የኢትዮጵያ ማት ባንክ ገባ ብሎ በኪያሜድ ህንፃ (የቀድሞ ስኳር ኮርፖሽን ዋና/መቤት የነበረው) ንደኛ ፎቅ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ሶፍት ኮፒ በኢ-ይል ንም በፍ መውሰድ ይችላሉ
  • የጨረታ ሰነድ ተጫራቾች የሚጀምረው ከህዳር 17 ቀን 2018 .. ጀም ነው
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የቴክኒካልና የዋጋ ሰነድ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ጨረታው መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰንጠረዥ እስከ ተገፀው ቀን እና ሰዓት ድረስ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ገባ ብሎ ኪያሜድ ህንፃ (የቀድሞ ስኳር ኮርፖሬሽን ዋና/መቤት የነበረው) በሚገኘው የግዥ ዳይሬክቶሬት ንደኛ ፎቅ ዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን የቴክኒካልና የፋይናንሺያል ሰነድ ኦሪጂናል እና ኮፒ በተያየ ፖስታ በማሸግ ማስገባት ይችላሉ።
  • አሸናፊው ተጫራች በተፈለገው ጥራት የደንብ ልብሱን ገቢ ደረገ ባንኩ ህጋዊ እርምጃ የሚወስድ በመሆኑ ተጫራቾች ህንን በመገንዘብ ከጨረታ መክፈቻ ሰዓት በፊት የሚወዳደሩባቸውን የናሙና አይነቶች ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  • ጨረታው በሰንጠረዡ በተገፀው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል
  • የጨረታ ሰነዱ ቋንቋ አማርኛ ነውባንኩ የተሻስ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወደም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለጠ መረጃ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ገባ ብሎ ኪያሜድ ህንፃ (የቀድሞ ስኳር ኮርፖሬሽን ዋና/መቤት የነበረው) በሚገኘው የግዥ ዳይሬክቶሬት በግንባር በመቅረብ በስልክ ቁጥር 0115578088 የውስጥ መስመር 378 ደው መጠየቅ ይቻላል

 

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ

Save Tender