Tender Detail

Tender Details


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአድዋ ድል መታሰቢያ በጨረታ መለያ ቁጥር፡- አ/ድ/መ/-003/2018 /2018 በጀት አመት የሚያስፈልጉትን የተለያዩ የቢሮ መገልገያ እቃዎች የሆኑ ስቴሽነሪና የህትመት ስራዎች ፤ ካሜራና እክሰሰሪ፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ የሳኒቴሽን እና የግንባታ እቃዎች በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድዋ ድል መታሰቢያ በጨረታ መለያ ቁጥር፡- ///-003/2018 /2018 በጀት አመት የሚያስፈልጉትን የተለያዩ የቢሮ መገልገያ እቃዎች የሆኑ ስቴሽነሪና የህትመት ስራዎች ካሜራና እክሰሪ የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ የሳኒቴሽን እና የግንባታ እቃዎች በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ ፈቃደኛ የሆናችሁ ተጫራቾች እንድትሳተፉ እየጋበዝን የእቃዎቹ ዝርዝር ከታች ባለው ሰንጠረዥ ተመላቷል።

 

ምድብ ቁጥር

የሚገዙ እቃዎች አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ሎት 1

የስቴሽነሪ እና የህትመት እቃዎች ግዥ

5000 ብር

ሎት 2

ካሜራና የካሜራ አክሰሰሪ፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች

10,000 ብር

ሎት 3

የሳኒቴሽን እና የግንባታ እቃዎች

5,000 ብር

 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ።
  3. ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  4. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 600/ ስድስት መቶ ብር/ በአድዋ ድል መታሰቢያ ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባን በተከፈተው አካውንት ቁጥር 1000613546867 በመክፈል ደረሰኝ ስሊፕ/ ይዞ በመቅረብ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ይህ ጨረታ የር ላይ የሚቆየው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ ይሆናል።
  5. የጨረታው ሰነድ መመለሻ የመጨረሻ ቀን 01/04/2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ነው
  6. ጨረታው በቀን 01/04/2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዛው እለት ማለትም በቀን 01/04/2018 . 430 ሎት-1 ይከፈታል። ሎት-2 02/04/2018 300 ሰዓት ይከፈታል። ሎት 3 03/04/18 3:00 ሰዓት ይከፈታል።
  7. ተጫራቾች ሌሎች መረጃዎችን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
  8. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነው።
  9. የጨረታ ሰነዱ ፒያሳ አራዳ ህንጻ ፊት ለፊት የአድዋ ድል መታሰቢያ እስተዳደር ቢሮ ሊቭል -2 ፋይናንስ ፍል ይገኛል።

አድራሻ፡- ፒያሳ አራዳ ህንጻ ፊት ለፊት አድዋ ድል መታሰቢያ አስተዳደር ቢሮ ፋይናንስ ክፍል

ስልክ ቁጥር:- +251-0990451200

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአድዋ ድል መታሰቢያ

 

Save Tender