Tender Detail

Tender Details


የወላይታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሱ ዕቃዎች ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ወዞፋ//02/2018

 

የወላይታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ 2018 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ ተር /ቤቶች ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሱ ዕቃዎች ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡

 

ሎት

የሚገዛው ዕቃ

የጨረታ ማስከበሪያ

1

የመኪና ጎማ ግዥ

60,000

2

ሞተር ሳይክል ጥገና አገ/ ግዥ

40,000

3

ፈርኒቸር

60,000

4

ደን ዘር

20,000

 

ዚህ ተጫራቾች፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት (ቫት) ሰርተፊኬት፣ የታ ከፋይነት ማረጋገጫ (ቲን) ሰርተፊኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ምስ ወረቀት ወይም (e-GP) ማቅረብ አለባቸው፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ የያዘ ሠነድ ለመግዛት ሲመጡ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ኮፒ እና የማይመለስ ብር 150 /አንድ መቶ ሀምሳ/ ለእያንዳንዱ ሰነድ እየከፈሉ ከወላይታ ዞን ///መምሪያ 2 ፎቅ ከቢሮ ቁጥር 3 ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች የእንዱን ዕቃ ወይም አገልግሎት ግዥ ዋጋ የሚያቀርቡበትን የመወዳደሪያ ሀሳባቸውን በጨረታ ሰነድ ላይ በተዘጋጀው ዋጋ መሙያ በመሙላት በታሸገ ፖስታ በወላይታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን በጨረታ አዳራሽ ቢሮ ቁጥር 19 ተት ይኖርባቸዋል
  4. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን ሰነድ 1 ኦርጅናል እና 1 የኦርጅናሉን ፎቶ ኮፒ ለብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ሙሉ አድራሻቸውን በመጥቀስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ተት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር 15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ውሎ 16ኛው ቀን 800 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዕለቱ 830 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመምሪያው የጨረታ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  6. አሸናፊ ድርጅት አስፈላጊውን ውለታ በመፈጸም ዕቃውን ሙሉ በሙሉ ወላይታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ድረስ በማቅረብ ገቢ ሲያደርግ ክፍያ የሚፈጸም ይሆናል፡፡
  7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0465512116 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

የወይታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

Save Tender