በደ/ም/ኢት/ህ/ክልል መንግስት የኮንታ ዞን ፋ/መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት በዞኑ ለተለያዩ መምሪያዎች ሎት1 ሞተር ሳይክል እና ሎት2 ደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ለ2ኛ ዙር የወጣ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
በደ/ም/ኢት/ህ/ክልል መንግስት የኮንታ ዞን ፋ/መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት በዞኑ ለተለያዩ መምሪያዎች ሎት1 ሞተር ሳይክል እና ሎት2 ደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት ለመጫረት የምትፈልጉ -
- የታደሰ ንግድ ፍቃድ 2/ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወቀረት 3/ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር 4/ በመንግስት ግዥ ላይ የአቅራቢነት ሰርተፍኬት 5/ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና 6/ መልካም ሥራ አፈፃፀም በየዘርፉ የ2016 ወይም 2017 ዓ.ም ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፤ በ2018 ዓ/ም ፍቃድ ያወጡትን የመልካም ሥራ አፈፃፀም አይመለከትም፡፡
- ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት ጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) ከታወቀ ባንክ በCPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው በተከታታይ ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ በኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የጨረታ ዶክመንት በመግዛት እና በዋጋ ማቅረቢያ በመሙላት ቴክኒካል አንድ፣ ፋይናንሻል ኦርጅናል 1 እና ፋይናንሻል ኮፒ 1 በድምሩ 3 ፖስታ የድርጅታችሁን ማህተም በማድረግ የጨረታ ፖስታ በማሸግ በኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለዚሁ ዓላማ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- በተራ ቁጥር 8 መሠረት የጨረታ ሣጥን የሚከፈተው ከላይ በተባለው በ16ኛው ሥራ ቀን ሲሆን ይህ ቀን የመንግሥት ሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው በሥራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ በዕለቱ በ8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ዶከመንት የማይመለስ 500 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ከኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 9 መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቶች ጨረታውን አሸንፈው ውል በመግባት ንብረቱን እስከ ኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ አመያ ከተማ ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- በዚህ የጨረታ ማስታወቂያ ላይ የተገለፁ መስፈርቶችን የማያሟላ ተጫራች ለቴክኒካል ግምግማ እንዲቀረብ አይደረግም፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆኖ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ፡- በቢሮ ስልክ ቁጥር 0472270007 /0917388691/0917161785/0935138008
አድራሻችን፡- በደ/ም/ኢ/ህ/ ክልል ኮንታ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ ከጅማ ከተማ በስተ ደቡብ 102 ኪ. በአመያ ከተማ ይገኛል።
የደ/ምዕ ኢት/ያ/ሕ/ክ/መ/የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
