Tender Detail

Tender Details

  • Company Federal Housing Corporation (የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን)
  • Address ዋና መ/ቤት የድሮ መርከብ ሕንፃ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት አጠገብ ያለው ሕንፃ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115539535
  • Websitehttps://www.fhc.gov.et/en#New
  • Deadline14 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-12-14 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለ2018 እና 2019 ዓ.ም በጀት አመት በመአቀፍ የደንብ ልብስ ግዥ በጨረታ መለያ ቁጥር ፌ.ቤ.ኮ/ማዕ2018-2019/ዕግ/ብ.ግ.ጨ/32/3/2018 ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የደንብ ልብስ ግዥ

.. /ማዕ 2018-2019/ዕግ/../32/3/2018

 

  1. የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን 2018 እና 2019 . በጀት አመት በመአቀፍ የደንብ ልብስ ግዥ በጨረታ መለያ ቁጥር ../ማዕ2018-2019/ዕግ/../32/3/2018 ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
  2. ለኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች አገልግሎት የሚሆን የተለያዩ የደንብ ልብሶችን ግዥ ተጫራቾችን የመወዳደሪያ ቴክኒካል ሰነዳቸውን እና ዋጋቸውን በተለያየ ኤንቨሎፖች ማቅረብ አለባቸው።
  3. ጨረታው የሚከናወነው በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ስነ ስርአት ይህንኑ አስመልክቶ ለፌዴራል መንግስት ባለቤትነት የተያዙ የመንግስት የልማት ድርጅቶች በወጣው የግዥ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት ሲሆን ከሚፈለገው ግዥ ጋር የተዛመደ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን ይኖርበታል።
  4. የተሟላ የአማርኛ የጨረታ ሰነዶችን ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለገሃ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ህንፃ 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 209 በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 201 ለዚሁ ታሽጎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው በመጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር እስከ 15ኛው እስከ ታህሣሥ 5 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ እንዲያቀርቡ ሆኖ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000.00 /ሰላሳ ሺህ ብር/ በባንክ በተመሰከረለት ቼክ ወይም ሲፒኦ በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ስም ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ዘግይቶ የቀረበ የጨረታ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፤ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ታህሣሥ 5 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 415 ሰዓት የኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክተር 2 ፎቅ በሚገኘው ቢሮ ይከፈታል።
  6. ኮርፖሬሽኑ በሚያወጣው ፕሮግራም መሠረት አሸናፊው ድርጅት እቃዎችን በኮርፖሬሽኑ ዋናው /ቤት ቅጥር ግቢ ያስረክባል።
  7. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011-18-55-36-17 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

 

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን

 

Save Tender