በአ.ብ.ክ.መ በደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን የአምባሰል ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለሁሉም ሴክተር መሥሪያ ቤቶች በ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
በአ.ብ.ክ.መ በደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን የአምባሰል ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለሁሉም ሴክተር መሥሪያ ቤቶች በ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች ማለትም፡-
-
- ሎት-1 የጽ/መሣሪያዎችን
- ሎት-2 የጽዳት እቃዎችን
- ሎት-3 የኤሌክትሮኒክስ ተዛማች እቃዎችን
- ሎት-4 የፖርሳ ዘር
- ሉት-5 የቢሮ ፈርኒቸር
- ሎት-6 የውሃ መገጣጠሚያ እቃዎች
- ሎት-7 የእንስሳት ህክምና ቁሳቁስ እና መድኃኒት
- ሎት-8 የውሃ ማከሚያ ኬሚካሎች
- ሎት-9 የመኪና ጎማ
- ሎት-10 የመኪና ቅባትና ዘይት እቃዎችን በግልጽ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ-
- በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ እና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ የንግድ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ቲን ነምበር መረጃ ማቅረብ የሚችል
- ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የግዥ መጠኑ ከብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
- የእቃዎቹን አይነት እና ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት በጽ/ቤቱ ማለትም እስከ 7/4/2018 ዓ.ም ድረስ እስከ 11፡30 ሰዓት መግዛት ይቻላል፡፡
- የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል ከአም/ወ/ገንዘብ/ጽ/ቤት መግዛት ይቻላል፣
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚወዳደሩበትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ ትእዛዝ /ሲፒአ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንት ወይም በጥሬ ገንዘብ ማቅረብ የሚችል ከሆነ ጥሬ ገንዘቡን ገቢ ያደረጉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አሽጎ ማስገባት ይጠበቅብዎታል፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ኤንቨሎፕ ኦርጅናልና ኮፒ በመለየት በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 8/4/2018 ዓ.ም የሥራ ቀናት 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በተራ ቁጥር 7 በተጠቀሰው ቀን 8/4/2018 ዓ.ም በ16ኛው ቀን ከቀኑ 4፡00 ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- በጨረታ ሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይም በፍሉድ ከተጠቀሙ ፓራፍ ማድረግዎን እንዳይዘነጉ ፓራፍ ካላደረጉ ከጨረታ ውጭ ይሆናሉ፡፡
- ጨረታውን ካሸነፈ መ/ቤቱ በሚፈልገው የውል አይነት መስማማት የሚችል
- ተጫራቾች የማወዳደሪያ ዋጋቸውን በወቅቱ ነፃ ገበያ መሰረት መሙላት አለባቸው
- አሸናፊው ድርጅት እቃውን በሚያቀርብበት ወቅት ተሞክሮ (ቴስት) መደረግ የሚገባውን እቃ ተሞክሮ ለማስገባት ፍቃደኛ የሆነ
- ውድድሩ በሎት ድምር ስለሆነ በጨረታ ሰነድ ዝርዝር ላይ ያሉ ቦታዎች በሙሉ መሞላት አለባቸው። የጨረታ ሰነዱ ሙሉ በሙሉ ካልተሞላ ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡
- አሸናፊው ድርጅት እቃውን ከማቅረቡ በፊት ናሙና የሚያስፈልጋቸውን እቃዎች ናሙና /ሳምፕል/ ማቅረብ የሚጠበቅበት ሆኖ መሥሪያ ቤቱ የመረጠውን እቃ ለማቅረብ ፈቃደኛ የሆነ:
- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ ከተጠቀሱት እስፔሰፈኬሽን ውጪ የራሳቸውን እስፔስፊኬሽን መጨመር አይችሉም፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ተጫራቾች ተወዳድረው ያሸነፉባቸውን እቃዎች ማንኛውንም ወጪ ሸፍነው አምባሰል ወረዳ በየፑል ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ የሚችሉ
- ጽ/ቤቱ በግዥ ጊዜ ከጨረታ ሰነዱ ላይ ከተዘረዘሩት ዕቃዎች 20% መጨመርም ሆነ መቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የበዓል ቀን ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል።
- በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከአምባሰል ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር /033 224 0284 / 0912371424/ 0930586401 መጠየቅ ይችላሉ፡፡
በአ.ብ.ክ.መ በደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን የአምባሰል ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
