Tender Detail

Tender Details

  • Company የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ
  • Address ሐዋሳ ከተማ ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-11-20
  • Website
  • Deadline29 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2025-12-29 00:00:00
  • Categories Cargo Vehicle , Vehicle , Vehicle tire , Construction Vehicle

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ከዚህ በታች በሎት ተከፋፍሎ የተገለጹትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ታወቂያ ቁጥር 001/2018

 

በሲዳማ ብሔራዊ ልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ከዚህ በታች በሎት ተከፋፍሎ የተገለጹትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

 

ተ.ቁ

የዕቃው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በብር

                                ሎት አንድ

1

Wheel Loader Engine Rated Power 162 Kw Bucket Capacity 25-3 m³

100,000

2

Shower Truck 250Hp Loading Capacity mim 10 m3

100,000

3

Garbage Tra/po/com/Dump Truck 330 hp

100,000

4

EV Automobile Model EV5,2024

100,000

5

EV Automobile E2 405 Luxury 2025

100,000

6

EV Automobile Model 2024 (ID.6)

100,000

7

EV Automobile 4X 2025

100,000

8

EV Automobile Plus Ev 2025

100,000

9

3.5 Tons carry truck

100,000

                                ሎት ሁለት

1

የተለያዩ የመኪናና የማሽነሪ ጎማዎች

200,000

 

ስለዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች -

  1. በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  2. የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
  3. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ
  4. የግብር ከፋይነት ሰርተፍኬት /Tin Number/ ያላቸው
  5. የዘመኑን ግብር ስለመክፈላቸው ከሚመለከተው አካል የተሰጣቸው የግብር ከፋይነት ሰርተፍኬት
  6. ማንኛውም ተጫራች የንግድ ፍቃዱን በማቅረብ ለጨረታው የተዘጋጀውን ሰነድ ሀዋሳ በሚገኘው የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የመንግስት ግዥ ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 307 ለሎት አንድ የማይመለስ ብር 400 /አራት መቶ ብር/ ለሎት ሁለት ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ በአካዉንት ቁጥር 1000337749678 በመፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ጨረታው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 20 ቀናት አየር ላይ ይውላል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያ ሀሳባቸውን ጋዜጣው ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጨረሻው 21 ቀን ከቀኑ 600 ሰዓት ድረስ ቢሮ ቁጥር 307 ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው አየር ላይ መቆያው ጊዜ ባበቃበት ቀን 600 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 800 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ጨረታው በጋዜጣ የሚውልበት የመጨረሻ ቀን በዓል፣ ቅዳሜ ወይም እሁድ የሚውል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተገለጸው ተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  9. ተጫራቾች ለሎት አንድ ለእያንዳንዱ ዕቃ 100,000 ብር /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ለሎት ሁለት 200,000 ብር /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ CPO ማስያዝ አለባቸው፡፡
  10. ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው

 

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር - 046-212-11-20 መደወል ይችላሉ፡፡

 

የሲዳማ ብሔራዊ ክል መንግስት ገንዘብ ቢሮ

 

Save Tender