የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ገንዘብ ቢሮ ለቢሮ አስፈላጊ የሆኑ የተለያዩ ግዥዎችን በግልፅ ጨረታ ህጋዊ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ገንዘብ ቢሮ ለቢሮ አስፈላጊ የሆኑ የተለያዩ ግዥዎችን በግልፅ ጨረታ ህጋዊ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት፡-
- ሎት 1 ኤሌከትሮኒከስ ዕቃዎች ግዥ
- ሎት-2 ፈርኒቼር ዕቃዎች ግዥ
- ሎት-3 የፅሕፈት መሣሪያዎች ግዥ
- ሎት-4 የፅዳት ዕቃዎች ግዥ
በመስኩ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው
የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው
የቫት ተመዝጋቢነት ሰርተፍኬት ያላቸዉ
የተጨማሪ እሴት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸዉን ተክኒካል ኦሪጅናል 1 እና 2 ፎቶ ኮፒ ፋይናንሻል ኦሪጅናል 1 እና 2 ፎቶ ኮፒ በማዘጋጀት እያንዳንዱን በተናጠል በፖስታ በማሸግ በፖስታዉ ዉጭ ላይ ኦርጅናል / ኮፒ - ብሎ በመፃፍ ሁሉንም በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ብር 20,000 (ሀያ ሺህ ብር ብቻ) CPO ከተክንካል ኦርጅናል ሰነድ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ።
ተጫራቾች ይህ ማስታወቅያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ለዚሁ ጉዳይ የተዘጋጀ የዕቃዎቹ ዝርዝር መግለጫዎችን የያዘ ሰነድ | Specification / ሲዳማ ብሔራዊ ከልላዊ መንግሥት ገንዘብ ቢሮ ቁጥር 005 በመቅረብ በ100 (መቶ ብር ብቻ) በመግዛት ሰነዱ ላይ በመፈረም እና የድርጅታችሁን ማህተም በማሣረፍ ለዕቃዎቹ የሚያቀርቡበትን ዋጋ በድርጅቱ በዋጋ መሙያ ፎርም ላይ በመሙላት ቫትን ያካተተና ያላካተተ ስለመሆኑ በመግለፅ በሌም በታሸገ ኤንቨሎፕ በ16ኛዉ ቀን እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ ቢሮ ቁጥር 005 ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን እንድያስገቡ እያሳሰብን ጨረታዉ 6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ በ8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወክሎቸዉ በተገኙበት የሚከፈት ሲሆን ቀነ የዕረፍት ቀን ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ቦታና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወከሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል።
ማሳሰቢያ፡- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀነዉ።
ለበለጠ መረጃ፡ በስልኪቁጥር 0462121127/0462121126
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ገንዘብ ቢሮ
