Tender Detail

Tender Details


የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ሎት1 የጽሕፈት መሣሪያ፣ ሎት 2 የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ፣ ሎት 4 የደንብ ልብስ እቃዎች፣ ሎት 5. የስፖርት ማሠልጠኛ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ሎት1 የጽሕፈት መሣሪያ ሎት 2 የጽዳት እቃዎች ሎት 3 የኤሌክትሮኒ ሎት 4 የደንብ ልብስ እቃዎች ሎት 5. የስፖርት ማሠልጠኛ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የሚመለከተው የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው
  3. የግዥው የብር መጠን 200,000.00 /ሁለት መቶ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ መሆን አለበት ለዚህም ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራቾች 1 እስከ 3 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 150 ብር በመክፈል 18/04/2018. እስከ 03/05/2018. ዘወትር በሥራ ሰአት ቢሮ ቁጥር 05 መግዛት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታው 04/05/2018 . 335 ታሽጎ 400 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ቀኑ በዓል ከሆነ የሚቀጥለው ቀን ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሞሉትን /ዋጋ 15% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ በአማርኛ የተተረጎመ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማቅረብ አለበት በጥሬ ገንዘብ የሚያስይዙ ከሆነ በውስጥ ገቢ ደረሰኝ መቁረጥ አለበት፡፡
  8. ኮሌጁ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው አሸናፊ የሚለየው በድምር ዋጋ ነው
  9. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ ///ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር GI በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0581121634 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

የጎንደር/መም/ትምህርት የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን

 

Save Tender