በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 አጋር ሁለገብ ሸማቾች ኃላ/የተ/ህ/ስ/ማህበር በስሩ የሚያስተዳድረውን መዝናኛ ክበብ እና በሸማች ማህበር ውስጥ ከታች የተዘረዘሩትን ሥራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 አጋር ሁለገብ ሸማቾች ኃላ/የተ/ህ/ስ/ማህበር በስሩ የሚያስተዳድረውን መዝናኛ ክበብ እና በሸማች ማህበር ውስጥ ከታች የተዘረዘሩትን ሥራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል።
- የ2017 ዓ.ም የመዝናኛ ክበብ ተቋም እና የሸማች ማህበር አዲት ሥራ
- የሻወርና የመፀዳጃ ቤት የፕላስቲክ በሮች
- የጥበቃ ልብስ
በመሆኑም በቀረበው ጨረታ መሰረት መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ በግልጽ ጨረታ የጋበዝን መሆናችንን እየገለጽን ለመወዳደር ማሟላት ያለባችሁ መስፈርቶች፡-
- የዘመኑ የታደሰ ፈቃድ ያለው
- በየዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው
- የዘመኑን ግብር የከፈለ
- ከዚህ በፊት በአዲት ሞያ ተሰማርቶ የነበረ እና የሥራ አፈፃፀም ምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
- በኢትዮጵያ ኦዲት ቦርድ በኦንላይን ዝርዝር ውስጥ የተመዘገበ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
- የሚጫረትበትን 2% ጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ በባንክ የተረጋገጠ ጋራንቲ ማስያዝ የሚችሉ
- ጨረታውን ካሸነፈ የውል ማስከበሪያ 10% /ሲፒኦ/ በባንክ የተረጋገጠ ጋራንቲ ማስያዝ የሚችል ለጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ) በመክፈል መግዛት የሚችል እና የማህበሩ ሥራ አመራር ኮሚቴ በሚያቀርበው የውል ሰነድ ህጋዊ የውል ስምምነት መዋዋል የሚችል ሆኖ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነዱን የማህበሩ ጽ/ቤት በመግዛት መጫረት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የአዲቱ ሥራ እንደተጠናቀቀ ሪፖርቱን ለኮ/ቀ/ክ/ከተማ ኅብረት ሥራ ኦዲት ቡድን አቅርቦ ካስገመገመ በኋላ ለአመራር ቦርድ የሚያቀርብና ለጠቅላላ ጉባኤ ቀርቦ ማፅደቅ የሚችል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- ኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 10 18 ማዞሪያ ደምቦርሽ ሆቴል አጠገብ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 011-2-73-96-71 መጠየቅ ይችላሉ፡፡
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 አጋር ሁለገብ ሸማቾች ኃላ/የተ/ህ/ስ/ማህበር
