Tender Detail

Tender Details


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን መልሶ ማቋቋሚያ የተለያዩ ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ግዥ በግልጽ ጨረታ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተዘረዘረው መሰረት በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


የምግብ ነክ-ያልሆኑ ቁሳቁሶች ግዥ 179/18

 

በደቡብ ኢትዮጵያ ልል ግብርና ቢሮ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን መልሶ ማቋቋሚያ የተለያዩ ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ግዥ በግልጽ ጨረታ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተዘረዘረው መሰረት በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

 

/

የዕቃው አይነት

መለኪያ

ብዛት

በሎት

የጨረታ ማስከበሪያ

የሚታሸግበት ሰዓት

1

የቤት ቆርቆሮ

በቁጥር

80,000

ሎት- 1

 

500,000

16ኛው ቀን 400 ታሽጎ በዕለቱ 410 ይከፈታ

2

የተለያዩ ቁጥርስማርና የቆርቆሮስማር

በፖኬት

25,000

3

ኘላስቲክ ሸራና ጂባ

በቁጥር

22,000

ሎት- 2

50,000

16ኛው ቀን 500 ታሽጎ በዕለቱ 510 ይከፈታል።

4

ብርድ ልብስ

በቁጥር

10,000

ሎት- 3

50,000

16ኛው ቀን 800 ታሽጎ በዕለቱ 810 ይከፈታል።

5

የተለያዩ የቤት ቁሳቁስ

በቁጥር

35,000

ሎት- 4

500,000

16ኛው ቀን 900 ታሽጎ በዕለቱ 810 ይከፈታል።

 

በንግድ ስራ ዘርፉ የታደሰ ፍቃድ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባቸውና የቫት መዝጋቢነት ማስረጃዎች ያላቸውና የሚያቀርቡ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡

·        ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ 60 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል፡፡

·        በተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ -- ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ያሲያዙበትን ማቅረብ አለባቸው

·        ተጫራቾች በቢሮ የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው ተከታታይ እስከ 15 ቀን 1130 ድረስ የማይመለስ ብር ለእያንዳንዱ ሎት 300 (ሶስት መቶ ብር) በመከፈል በዲላ ከተማ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ መምህራን ኮሌጅ ግቢ ከሚገኘው የግብርና ቢሮ ግዥ/ ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡

·        ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነድ በመሙላት ይህ የጨረታ የቴኒካልና ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ የማጫረቻ ሰነዶች በአንድነት ፖስታ በማዘጋጀት 16ኛው ግዥ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል፡፡ እንዲሁም ተጫራቾች (ተወካዮቻቸው) በተገኙበት በቢሮው የግዥ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ፍል ይከፈታል፡፡

·        ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ ካሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20% ፐርሰንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡

·        የጨረታው ሳጥን መክፈቻ 16ኛው ቀን የመንግስት የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በቀጣይ ባለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ የሚከፈት ይሆናል፡፡

·        ሁለት ተወዳዳሪዎች ያቀረቡት ዋጋቸው እኩል በሚሆንበት ወቅት በእጣ የሚለይ ይሆናል፡፡

·        ቢሮው ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰርዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

·        ተጫራቾች ለሚጫረቱት ዕቃ አይነቶች ናሙና ማቅረብ አለባቸው

 

ለበለጠ መረጃ 046-131-0134 ይጠቀሙ

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ግብርና ቢሮ

Save Tender