Tender Detail

Tender Details

  • Company Central Ethiopia Mines and Energy Agency (በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ)
  • Address ወልቂጤ ከተማ : በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0986222723
  • Website
  • Deadline07 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-02-07 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather , Decor Work

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሰት ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ የ2018 በጀት ዓመት ለሥራ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ዕቃዎችን ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ካላቸው ግብር ከፋዮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


ተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሰት ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ 2018 በጀት ዓመት ለሥራ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ዕቃዎችን ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ካላቸው ግብር ከፋዮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

.

የግዥ ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

ምርመራ

1

የደንብ ልብስ

 

 

የተለያዩ አይነት

2

የመኪና ዲኮር

 

 

የተለያዩ አይነት

 

ስለሆነም ማንኛውም በዚህ ንግድ ዘርፍ የተሠማራችሁ ህጋዊ ነጋዴዎች በውድድሩ ላይ እንዲካፈሉ እየጋበዝን በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ቀጥሎ የቀረቡትን መመዘኛ ወይም መስፈርት ማሟላት ይኖርበታል፡፡

1.     ተጫራቾች ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ወረቀት፣ የአቅራቢነት ምዝገባ የምስክር ወረቀት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ ተጨማሪ እሴት ተመዝገቢ ታክስ፣ የዘመኑን ግብር ስለመፈል የሚገልጽ መረጃ ማቅረብ አለባችሁ፡፡

2.     ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ወልቂጤ ከተማ ሚገኘው ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ ግዥ ፋይናንስ ንብረት አሰተተደደር ዳይሬክቶሬት በመቅረብ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ/ ብር በመፈል ሠነዱን መግ ይኖርባቸዋል፡፡

3.     ተጫራቾች ዋጋ በመሙላ በፖስታ በማሸግ አንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ኮፒ ሰነድ ጋርይዘው በመቅረብ ለዚሁ ዓላማ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ 15ኛው ተከታታይ ቀን 830 ሰዓት ድረስ ማስገባት ያለባቸው ሲሆን፣ ጨረታው ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ከላይ በተገለፀው ቀን 900 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ይህ ቀን በዓል ወይም ሰንበት ከሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን 830 ታሽጐ 900 ይከፈታል፡፡

4.     ኤጀንሲው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ

Save Tender