Tender Detail

Tender Details

  • Company በቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን
  • Address ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ባንቢስ አካባቢ ግሪክ ት/ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው የቤቶች ልማት ህንፃ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0936 99 35 20
  • Website
  • Deadline16 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-03-16 00:00:00
  • Categories Gardening And Landscaping , Textile, Garment & Leather , Cleaning And Janitorial Equipment

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር ቤ/ል/ኮ/ግ/ጨ//009/2018 ዓ.ም


በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር //////009/2018 .

·        ሎት -1 ለግቢ ማስዋቢያ የሚያገለግሉ ዕፅዋት /አትልቶች/ እና ተዛማች ዕቃዎች እንዲሁም ለጥበቃና ለህንፃ አገልግሎት የሚውሉ ቋሚና አላቂ እቃዎች ግዥ

·        ሎት -2 የሠራተኞች የተለያዩ የደንብ ልብስ ስፌት የአገልግሎት ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በዘርፉ የተሰማራችሁ 2018 . የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ያላችሁ፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፤ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት / የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ በድህረ ገፅ ላይ የተመዘገቡ እንዲሁም ማስረጃውን ኮፒና ኦርጅናል ማቅረብ የሚችሉ፤ ድርጅቶችና ግለሰቦች ቂርቆስ /ከተማ ወረዳ 01 ባንቢስ አካባቢ ግሪ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለው ህንፃ ላይ 4ተኛ ፎቅ በኮርፖሬሽኑ የፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመቅረብ የተዘጋጀውን እያንዳንዱን የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ ብር 5,000 (አምስት ሺህ ብር) ዋስትን በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ወይንም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ከሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ጋር በማያያዝ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

ጨረታው የሚከፈተው መጋቢት 07 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮች በተገኙበት በኮርፖሬሽኑ የመንግስት ግዥ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ 9 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 901 ይከፈታል፡፡

ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

አድራሻ፡- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቂርቆስ ክፍ ከተማ ወረዳ 01 ባንቢስ ካባቢ ግሪክ /ቤት ለፊ በሚገኘው የቤቶች ልማት ህንፃ

ስልክ ቁጥር:- 0936 99 35 20/ 0911 36 97 83

 

በቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን

Save Tender