Tender Detail

Tender Details


በደ/ምዕ/አ/ሕ/ክ/መንግስት የቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ሎት 1፡- የሻይ ቡና መስተንግዶ አገልግሎት ግዥ፣ ሎት2፡- የኤሌክትሮኒክስ ዕቃ ግዥ፣ ሎት 3፡- የመስክና የላፕቶፕ ቦርሳ ግዥ በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በደ/ምዕ////መንግስት የቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ 2018 በጀት ዓመት ሎት 1- የሻይ ቡና መስተንግዶ አገልግሎት ግዥ ሎት2- የኤሌትሮኒክስ ዕቃ ግዥ ሎት 3- የመስ የላፕቶ ቦርሳ ግዥ በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

1.      ተጫራቾች በሚጠይቀው ዘርፍ የተሰማሩበትን የስራ ዘርፍ የሚገልጽ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና

2.      የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (tin no) ያላቸው

3.      የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢ የሆነ፤

4.      የአቅራቢነት የምስከ ወረቀት ያላቸዉ፣

5.      ተጫራቾች ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና

ሎት 1- የሻይ ቡና መስተንግዶ አገልግሎት ግዥ ብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር/

ሎት2- የኤሌክትሮኒ ዕቃ ግዥ ብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር/

ሎት 3- የመስክና የላፕቶፕ ቦርሳ ግዥ ብር 40,000 /አርባ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ .. በባንክ በተረጋገጠ ጋራንቲ ወይም በሁኔታ ላይ ባልተመሰረተ ሌተር ኦፍ ክሬዲት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምርያ በማለት ማሰራት ይኖርባቸዋል፡፡

6.      ተጫራቾች ስለጨረታዉ ሙሉ ዝርዝር ሁኔታ የያዘዉን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመፈል ከመምሪያዉ የግዥና ንብረት አስ/ ዋና የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 100 መግዛት ይችላሉ፡፡

7.      ተጫራቾች የገዙትን ነድ በደንብ በፖሰታ በማሸግ መቅረብ አለበት፡፡

8.      ተጫራች በእያንዳንዱ በትክ ታሽጎ ማህተም በመምታት ሙሉ አድራሻ በመፃፍ እና በመፈረም ኦርጅናልና እና ኮፒ የሚል ጽሁፍ በግልፅ መስፈር አለበት፡፡

9.  ጨረታው ማስታወቂያ በወጣው 15ኛው ተከታታይ የስራ ቀን ከቀኑ 830 ታሽጎ በዚያው ቀን 900 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት የሚከፈት ሆኖ የሚታሸግበትም ሆነ የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን ይሆናል፡፡

መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

የቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

ሚዛን አማን

 

Save Tender