Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን
  • Address አምቦ ከተማ ቀበሌ 01 የቤት ቁጥር- የድሮ ሃዮሜ ኮሌጅ ህንፃ ላይ 2ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 14 ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251112609777
  • Website
  • Deadline26 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-03-26 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather , Cloth And Shoes

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አርባምንጭ ሪጅን ጽ/ቤት ለሠራተኞች የደንብ ልብስ ለማሰፋት የስፌት አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቅያ

ጨረታ ቁጥር ////// //5969/100/2018

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አርባምንጭ ሪጅን /ቤት ለሠራተኞች የደንብ ልብስ ለማሰፋት የስፌት አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ዝርዝሩም እንደሚከተለው ነው።

.

 

የዕቃው አይነት

 

መለኪያ

 

ብዛት

 

የጨረታ ማስከበሪያ

ጨረታው የሚዘጋበት ቀን

ጨረታ የሚዘጋበት ቀን

1

 

ኮትና ሱሪ ባለገበር

 

በቁጥር

 

106

 

50,000.00

 

መጋቢት 17/2018 . 8:00

 

መጋቢት 17/2018 . 8:30

 

2

 

ኮትና ጉርድ ቀሚስ ባለገበር

 

በቁጥር

 

102

 

 

3

 

ጃኬትና ሱሪ

 

በቁጥር

 

488

 

 

4

 

ቱታ የተቋሙ አርማ ያለው

 

በቁጥር

 

19

 

 

5

 

ጋወን የተቋሙ አርማ ያለው

 

በቁጥር

 

61

 

 

 

ስለሆነም ጨረታውን መካፈል የሚፈልግ ድርጅቱ ወይም ግለሰቡ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በሟማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ።

1.       ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የዘመኑ ግብር የተከፈለበት የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው ተጨማሪ እሴት የታክስ'የግብር ከፋይነት ቲን /Tin/ ቁጥር ያለው በጨረታው መሳተፍ ይችላል።

2.       ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰአት በአርባምንጭ ሪጅን ሳፕላይ ቼን ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ የማይመለስ ብር 500.00 (አምሰት መቶ ብር) በእትዮጲያ ንግድ ባንክ 1000255391422 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።

3.       ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /cpo/ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (bid Security) በማድረግ በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ መጋቢት 17/2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባችው።

4.       ጨረታው በተመሳሳይ ቀን መጋቢት 17 ቀን 2018 . ቀን ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ባይገኙም በኢትዮጲያ ሰዓት አቆጣጠር ላይ ይከፈታል።

5.       ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግዎ በስልክ ቁጥር 046-181-5412 መደወል ይችላሉ።

6.       ሪጅኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

አርባምንጭ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት

Save Tender