የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ህይወት አ/ማ ባስገነባው ሁለት የገበያ ማዕከል ህንፃዎች ላይ ያለን ነጋዴዎች በሱቆች መግቢያ በር ላይ ያሉ የአሉሙኒየም ፍሬሞችን ከነመስታወታቸው አስነቅሎ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የአሉሚኒየም ፍሬምና መስታወት
ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ህይወት አ/ማ ባስገነባው ሁለት የገበያ ማዕከል ህንፃዎች ላይ ያለን ነጋዴዎች በሱቆች መግቢያ በር ላይ ያሉ የአሉሙኒየም ፍሬሞችን ከነመስታወታቸው አስነቅሎ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
1. ህንፃ 1 3ኛ ፎቅ ከሱቅ ቁጥር 1073 እስከ 1200 የሱቁ ብዛት 137
2. ህንፃ 2 3ኛ ፎቅ ከሱቅ ቁጥር 1319 እስከ 1492 የሱቅ ብዛት 204
ስለሆነም ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች የሚፈልጉ ተጫራቾች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ ከአ/ማሀበሩ ህንፃ ብሎክ 2 ቢሮ ቁጥር 4 ላይ ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ ወስደው የሚገዙበትን ዋጋ እና የብር 100,000.00 CPO ብቻ በስም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ጨረታ ከወጣ በ12 የሥራ ቀናት ውስጥ ከታች በተጠቀሰው አድራሻ ማስገባት ይችላሉ፡፡
ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስራ ሁለተኛ የስራ ቀን ማለትም 07/08/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰአት ተዘግቶ ከቀኑ 9፡00 ሰአት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአክሲዮን ማህበሩ ጽ/ቤት ይከፈታል። ኮሚቴው የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ማስታወሻ
· አድራሻ ኮልፌ አጠና ተራ ከቴሌው ጀርባ የኮልፌ ቅዱስ ራጉዔል አዲስ ሕይወት አ/ማህበር ብሎክ 2 አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4፤
· የጨረታውን ሰነድ መውሰድ የሚቻለው ከጠዋት 2፡30 እስከ 6፡30 ከሰዓት 7፡30 እስከ 10፡30 ብቻ ይሆናል፤
· ስልክ 09-32-08-03-77 ወይም 09-12-05-47-92
የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ህይወት አክሲያን ማህበር
