Tender Detail

Tender Details


የአራዳ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት የመንግሥት ግዥ ቡድን በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በ4ኛ ዙር ግዥ ሎት 1. የደንብ ልብስ፣ ሎት 2. የተለያዩ መገልገያ ዕቃዎች፣ ሎት 3. የአይት ዕቃዎች፣ 4. የመኪና ኪራይ፣ ሎት 5. የዴኬር ዕቃዎች፣ ሎት6 ሞንታርቦ ከነሙሉ አክሰሰሪ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 4/2018

 

ራዳ ፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት /ቤት የመንግሥት ግዥ ቡድን 2018 . በጀት ዓመት 4 ዙር ግዥ ለማካሄድ የወጣ

ሎት 1. የደንብ ልብስ፣ ሎት 2. የተለያዩ መገልገያ ዕቃዎች ሎት 3. የአይት ዕቃዎች፣ 4. የመኪና ኪራይ፣ ሎት 5. የዴኬር ዕቃዎች ሎት6 ሞንታርቦ ከነሙሉ ሰሰሪ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ተጫራቾች ማቅረብ የሚገባቸው፡-

1.     የዘመኑን ግብር የከፈ የተጨማሪ እሴት ስ፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት የአቅራቢነት ርተፈኬት በዘርፉ ሕጋዊ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡

2.     የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢነትና የግብር መለያ ቁጥር ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3.     ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዕቃ ናሙና ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው፤

4.     የዘመኑን ግብር ስለመፈላቸው ከሚመለከተው የገቢ ግብር ባለሥልጣን ሊራንስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

5.     ተጫራቾች ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 200 ብር በመፈል የመንግሥት ግዥ ቢሮ ቁጥር 6 ፎቅ የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡

6.     ተጫራቾች ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት የመንግሥት ግዥ ቢሮ ቁጥር 6 ፎቅ በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላል፡፡

7.     ጨረታው በወጣ 11ኛው ቀን 430 ሰዓት ተዘግቶ 11ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 500 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ስድስተኛው /6/ ፎቅ በሚገኘው የመንግሥት ግዥ ቡድን ቢሮ ውስጥ ይከፈታል፡፡

8.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ዝርዝር ስርዝ ድልዝ የሌለበትና ቫትን ያካተተ መሆን አለበት፡፡

9.     በራሱ ሰነድ ሞልቶ የሚያመጣ ከሆነ ከጨረታው ውድድር ውጪ ይሆናል፡፡

10. ዕቃዎቹ በቀረበው ናሙና መሠረት የጨረታ አሸናፊ የሆነ ማቅረብ የሚችል ፡፡

11. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባን የተረጋገጠ .. በእያንዳንዱ ሎት መሠረት ማስያዝ ይኖርበታል

12. ተጫራቾች የጨረታውን ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ዋናውንና ኮፒውን በግልፅ ተጽፎ ሁለቱንም ማቅረብ አለባቸው፡፡

13. ተጫራቾች ያሸነፈው ዕቃ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል፡፡

14. የጥቃቅንና አነስተኛ ማኅበራት የድጋፍ ደብዳቤ ተቀባይነት የሚኖረው ራሱ በአመረተው ምርት ብቻ ሲሆን፡፡

15. እያንዳንዱ ሎቶች የጨረታ ማስከበሪያ .. በባንክ የተረጋገጠ 5,000.00 (አምስት ብር) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

16. በሚያስገቡት ፓስታ ላይ እያንዳንዱ ሎቱን ጠቅሶ ማስገባት አለበት፡፡

17. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ድራሻ፡- አራት ኪሎ በሚገኘው አራዳ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስ የሰ//ልማት /ቤት ሕንፃ 6 ፎቅ ላይ

 

የአራዳ ክፍ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት /

Save Tender