Tender Detail

Tender Details

  • Company የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን
  • Address ወልቂጤ ከተማ ወደ ወልቂጤ ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ በሚወስደው አስፋልት መንገድ ላይ የድሮው የወልቂጤ ከተማ ስፖርተኞች ማደርያ ጊቢ ውስጥ : በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት : ኢትዮጵያ, Phone: 011 365 9932
  • Website
  • Deadline20 Apr 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-04-20 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለሥልጣን የደንብ ልብስ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የደንብ ልብስ ጨረታ

 

1.     ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ በመስኩ የንግድ ፈቃድ፣ የምዝገባ የምስ ወረቀት፣ በጨረታ መሳተፍ የሚያስችል የምስ ወረቀት ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው

2.     ተጫራቾች ስለሚገዛው የሥራ ልብስ በቀረበው ስፔስፍኬሽን መሠረት ልብሱ የተሠራበትን ጨርቅ የተመረተበትን ፋብሪካ፣ የተሠራበት የጥጥና የሴንቲቲ መጠን ወዘተ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3.     ተጫራቾች ለጨረታ የሚያቀርቡትን ዓይነት ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡ በሚያቀርቡት ናሙና ላይ ሞዴሉ ወይም የጨርቁን ዓይነት የሚገልጽ በጨረታ ሰነዱ ላይ ካለው ጋር ማገናዘብ በሚችል መልኩ በዕቃዎቹ ላይ ጽፎ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ የሚቀርበው የጨርቅ ናሙና 5 ሳንቲ ሜትር ያላነሰ መሆን አለበት፡፡

4.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ከዱራሜ ዲስትሪክት /ቤት ድረስ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን 15ኛው ቀን 1130 ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው 16ኛው ቀን 300 ሰአት ይታሸግና 315 ተጫራቾችና ሕጋዊ ወኪላቸው በተገኙበት ይከፈታል ሆኖም የተጫራቾች ያለመገኘት የጨረታ ሰነዱን መክፈት ያስተጓጉልም፡፡ ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡

5.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ በሰም የታሸገ ፖስታ ሆኖ ፖስታው ላይ የድርጅታቸውን ስም፣ አድራሻና የሚጫረቱበትን የጨረታ ዓይነት በመለየት ከዚህ ጋር ተያይዞ በቀረበው ዝርዝርመሠረት በትክክል ማስፈር አለባቸው፡፡

6.     ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ አይችሉም፡፡

7.     አሸናፊውን ተጫራች ለመምረጥ የሚከተሉትን ዘዴዎች መሠረት በማድረግ ተጫራቾች ያቀረቧቸው የጨረታ ሰነዶች ይገመገማሉ፡፡

. የመወዳደሪያ ዋጋ .... 80%

ለ. የዕቃው ጥራት... 20%

8.     የጨረታው አሸናፊ ድርጅት አሸናፊ መሆኑ ከተገለፀበት 5(አምስት) ቀናት ውስጥ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና (ፐሮፎርማንስ ቦንድ 10% የባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (..) በማቅረብ ውል መፈራረም አለበት፡፡

9.     ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ የሚሰጡት ዋጋ የሚጫረቱበትን የዕቃ ዋጋ ብቻ ይሆናል በመሆኑም የማጓጓዣና ሌሎች ማናቸውንም ወጪዎች ያካትትም፡፡

10. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዶቻቸው ያቀረቡት ዋጋ ቢያንስ 6 (ስልሣ) ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል

11. ባለሥልጣኑ /ቤት ጨረታው ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 251911973776/+251926545089

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለሥልጣን

 

 

Save Tender