Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት
  • Address ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ከሆሊ ሲቲ ሴንተር ህንጻ ሲደርሱ ወደ ቀኝ ታጥፎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116 -46-34 81
  • Website
  • Deadline30 Apr 2026, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price600.00
  • opening date2026-04-30 00:00:00
  • Categories Advertising And Promotion , Printed Advertising Materials , Printing And Publishing

የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት የተለያዩ መጽሐፍት ሽፋን ህትመት ሥራ አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ብቃት ያላቸው በህትመት ዘርፍ የተሰማሩ ማተሚያ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ

የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት

የተለያዩ መጽሐፍት ሽፋን ህትመት ሥራ አገልግሎት ግዥ

ግልጽ ጨረታ ቁጥር EMPDE/NCB/19/2018

 

ድርጅታችን የተለያዩ መጽሐፍት ሽፋን ህትመት ሥራ አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ብቃት ያላቸው በህትመት ዘርፍ የተሰማሩ ማተሚያ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

1.       በዘርፉ ተዛማጅነት ያለዉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፤ የታክስ ክሊራንስ ደብዳቤ፤ የተ.. ምዝገባ ሰርተፊኬት እና ግብር ከፋይ ሰርተፊኬት መሆኑን።

2.       ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ የሚገልጸውን ሰነድ የማይመለስ ብር 600 /ስድስት መቶ ብር/ በመክፈል ከትም/መሳሪ/ማም/ማከ/ድርጅት ዘወትር በሥራ ሰዓት ጠዋት 200 ሰዓት እስከ 630 ሰዓት እንዲሁም 730 ሰዓት እስከ 1030 ሰዓት ከቢሮ ቁጥር 35 መውሰድ ይችለሉ።

3.       ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በሲ.. ወይም በባንክ ጋራንቲ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

4.       ጨረታው ሚያዝያ 22 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 800 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይከፈታል።

5.       ከላይ የተዘረዘሩትንና በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን ግዴታዎች የምታሟሉ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ ትችላላችሁ።

6.       ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የድርጅቱ አድራሻ፡- ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደዉ መንገድ ከሆሊ ሲቲ ሴንተር ህንጻ ሲደርሱ ወደ ቀኝ ታጥፎ ይገኛል።

ለበለጠ መረጃ Tel / 011 646-3481 መረጃ ማግኘት ይቻላሉ።

 

የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት

Save Tender