Tender Detail

Tender Details

  • Company Metehara Sugar Factory (መተሐራ ስኳር ፋብሪካ)
  • Address ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ሕንፃ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115 505607
  • Website
  • Deadline01 Jun 2026, 10:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-06-01 10:30:00
  • Categories Spare Parts , Vehicle tire , Vehicle Spare Parts

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች በጥቅል የተዘረዘሩትን መለዋወጫዎች ግብአቶች በብሔራዊ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር MSF/LP/05/2026

 

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች በጥቅል የተዘረዘሩትን መለዋወጫዎች ግብአቶች በብሔራዊ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ጥቅል አንድ፡- Toyota, Iveco Truck, and YTO Spare Parts

ጥቅል ሁለት፡- Bearing, Tip Top, Chain AS Electrode ናሙና ያስፈልጋል

ጥቅል ሶስት፡- General use (ለገራጅ ጠቅላላ አገልግሎት የሚያስፈልጉ)

ጥቅል አራት፡- Tyer & Tube

በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

1.     ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው: የዘመኑን የሀገር ውስጥ ገቢ ግብር አጠናቀው የከፈሉና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

2.     በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች ለእያንዳንዱ ጥቅስ የማደመስስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመkeፈል ዘወትር በሥራ ሠዓት ሜkeሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ህንፃ ግዥ ቡድን 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 215 የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ገዝተው በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡

3.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሲገዙ የንግድ ፈቃድ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋ

4.     ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሠነድ ጋር የታደሰ የንግድ ፈቃድ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሠርተፍኬት እና ጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ ጥቅል ብር ብር 150,000 (አንድ መቶ ሀምሳ ሺህ) በሲ.. /C.P.O/ ወይም የባንከ ዋስትና /Bid bond guarantee/ በሲ.. ማቅረብ አለባቸው

5.     ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በራሳቸው የዋጋ ማቅረቢያ (Proforma invoice) በማዘጋጀት በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ... ግንቦት 24 ቀን 2018 . እስከ ጧቱ 400 ሠዓት ድረስ ሜክሲኮ ፊሊፕስ ሕንጻ ቢሮ ቁጥር 119 ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6.     ጨረታው በዕለቱ ግንቦት 24 ቀን 2018 . ከጧቱ 430 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር 119 ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ፡፡

7.     ፋብሪካው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ስልክ ቁጥር፡- 0115-505607, 0115-505633 ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊኘስ ሕንፃ አዲስ አበባ

 

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ

 

Save Tender