Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa City Administration Bureau Of Women, Children and Social Affair (የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፤ ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ)
  • Address ደጃች ውቤ ከጊዮርጊስ ቤተክሪስቲያን ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ የስድስት ኪሎ ፈረንሳይ ታክሲ መጫኛ ጋር ህንጻ 1888 ላይ 2ኛ ፎቅ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 47 95 17 60
  • Website
  • Deadline25 Jun 2026, 10:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2026-06-25 10:00:00
  • Categories Food And Beverage , Textile, Garment & Leather , Cleaning And Janitorial Equipment , Transportation Service And Cargo

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በ2010 በጀት አመት በ5 ሎት የተከፈሉ ግዥዎችን በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የግዥ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ////////ቢሮ (01/001-05/2019)

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ 2010 በጀት አመት 5 ሎት የተከፈሉ ግዥዎችን በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

 

ሎት ቁጥር

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን

ሎት 1

የተለያዩ የምግብ ግብዓት ግዥ

100,000.00 СРО

ሎት 2

የተዘጋጀ /የበሰለ/ የምግብ አቅርቦት ግዥ

100,000.00 CPO

ሎት 3

የተለያየ ጽዳት እቃዎች

100,000.00 СРО

ሎት 4

የተለያዩ አልባሳት

50,000,00 СРО

ሎት 5

የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ

50,000,00 СРО

 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የግዥና የፋይናንስ መመሪያዎች የምታሟሉ ተጫራቾች

በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

1.     በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

2.     በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መኖራቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

3.     የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ።

4.     ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ መዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

5.     ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 የብር በኢትዮጵያ ንግድ ባን በአካውንት ቁጥር 100000650559 በመፈል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት እስከ 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ድረስ ከቢሮው ከፋይናንስ ዳይሬክቶሬት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

6.     ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት የጨረታ ሰነድ ላይ በስፔስፊኬሽኑ መሰረት ብቻ ሞልተው እና አሽገው ኤንቨሎፕ ላይ አርጂናልና ኮፒ ብለው በመለየት የግዥ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከላይ በሰንጠረዡ በተገለፀው መሰረት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው

7.     ተጫራቾች ሌሎች መረጃዎችን፣ ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት የሚችሉ መሆን እናሳውቃለን፡፡

8.     ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነው፤ ጨረታው በሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡

9.     ተጫራቾች ናሙና ለተጠየቀባቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡

10. የጨረታ ማስከበሪያ CPO ነው፡፡

 

ማሳሰቢያ

የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛው የስራ ቀን 400 ሰዓት ላይ ታሽጎ 430 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል።

 

አድራሻ፣ ////// ጃች ውቤ ከጊዮርጊስ ቤተክሪስቲያን ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ የስድስት ፈረንሳይ ታክሲ መጫኛ ጋር ህንጻ 1888 2 ፎቅ

ስልክ  0942129792/0947951760/10927212765

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ

Save Tender