Tender Detail

Tender Details

  • Company በዘመን ኮንስትራከሽን ኮርፖሬሽን
  • Address ደሴ፣አማራ፣ኢትዮጲያ, Phone: ----------
  • Website
  • Deadline16 Jul 2026, 2:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-07-16 14:30:00
  • Categories Freight Transport

የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለሚገነባቸው የተለያዩ ግንባታ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የሚውል ሲሚንቶ ከለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ እንዲሁም የግንባታ ብረት ከባ/ዳር፣ ከአዳማ ፣ ከገላን፣ ከሸኖ እና ከቢሾፍቱ ከተሞች ከሚገኙ ፋብሪካዎች ፕሮጀከቶች ወዳሉበት ከተሞች ስሚንቶ እና ብረት ለማጓጓዝ ህጋዊ ከሆኑና ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።


የሲሚንቶ እና ብረት ትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ዘመን/ማሽግ/ 01/2019

 

የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለሚገነባቸው የተለያዩ ግንባታ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የሚውል ሲሚንቶ ከለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ እንዲሁም የግንባታ ብረት ከባ/ዳር፣ ከአዳማ ከገላን፣ ከሸኖ እና ከቢሾፍቱ ከተሞች ከሚገኙ ፋብሪካዎች ፕሮጀከቶች ወዳሉበት ከተሞች ስሚንቶ እና ብረት ለማጓጓዝ ህጋዊ ከሆኑና ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።

ስለዚህ በጨረታው ስመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች

1-    ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፋቃድ፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም የባለቤትነት መታወቂያ ሊበሬ ያላቸው

2-    የጨረታ ሰነዱን ባዳር ከተማ በዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ድርጅት ቀበሌ 11 ኮብል አከሲዮን ማህበር ፊት ለፊት ወደ ዲያስፖራ በሚወስደው መንገድ በሚገኘው የድርጅቱ ህንጻ እና /አበባ ለገሀር አመልድ ኢትዮጵያ ህንጻ 7 ፎቅ በሚገኘዉ ማስተባበሪያ /ቤት በመገኘት የማይመለስ 500 ብር ከፍሎ መውሰድ ይችላል፡፡

3-    ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ እስከ 15 ተከታታይተናት ከቀኑ 800 ሠዓት ድረስ ብቻ ባህር ዳር ከተማ በዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ድርጅት ቀበሌ 11 ኮብል አክሲዮን ማህበር ፊት ለፊት ወደ ዲያስፖራ በሚወስደው መንገድ በሚገኘው የድርጅቱ ህንጻ 1 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 109 በጀት የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

4-    ጨረታው 15ኛው ቀን 800 ይዘጋና በዚያኑ ቀን 830 ይከፈታል። 15ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 800 ሠዓት ድረስ ማስገባት የሚኖርባቸው ሲሆን የጨረታ ሳጥኑ በዚያው ቀን 800 ተዘግቶ 830 ይከፈታል።

5-    ዝርዝር የጨረታ መመሪያን እና የውል ይዘቱን እንዲሁም የሚገዙትን አገልግሎቶች ከጨረታ ሰነዱ በዝርዝር የተገለፀ ስለሆነ ማንኛውም ተጫራች በጥንቃቄ በማንበብ ዋጋቸውን በጨረታ መመሪያው መሰረት መሞላት አለበት።

6-    የጨረታ ማስከበሪያ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር ብቻ) በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤

7-    ኮርፖሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው::

ስልክ ቁጥር 058-2180538/0927605599/0918305949/ 0918816732/0939230303

 

 

የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

 

Save Tender