በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 አስተዳደር እና ፋይናንስ ጽ/ቤት የ2019 በጀት ዓመት የነኛ ዙር ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋልጋል፡፡
የጉለሌ ከፍለ ከተማ ወረዳ 2 ፋይናንስ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለለኛ ዙር የትራንስፖርት የህትመት እና የኤሌክትሮኒከስ እቃ ጥገናዎችን በአገልግሎት ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በቂርቆስ ከፈለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት የ2019 በጀት አመት ከ1ኛ ዙር የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ::
የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለሚገነባቸው የተለያዩ ግንባታ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የሚውል ሲሚንቶ ከለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ እንዲሁም የግንባታ ብረት ከባ/ዳር፣ ከአዳማ ፣ ከገላን፣ ከሸኖ እና ከቢሾፍቱ ከተሞች ከሚገኙ ፋብሪካዎች ፕሮጀከቶች ወዳሉበት ከተሞች ስሚንቶ እና ብረት ለማጓጓዝ ህጋዊ ከሆኑና ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙግር ሲሚንቶ ፋብሪካ ለአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ሠራተኞች ሰርቪስ አገልግሎት የሚያቀርቡ ድርጅቶችን በሀገር ውስጥ ገልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
Ethiopian Shipping and Logistics would like to invite interested and eligible bidders for Purchase of PFull Container Transportation from Indode to different destination and return empty containers to nearest port and terminal for 2x20'/1x40' containers s