Tender Detail

Tender Details

  • Company Awash Bank S.C (አዋሽ ባንክ አ.ማ)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115571107
  • Websitehttps://awashbank.com/am-et/
  • Deadline30 Jul 2026, 2:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-07-30 14:30:00
  • Categories Cloth And Shoes , Safety Clothe And Shoes

አዋሽባንክ አ.ማ ሥራ ላይ ላልተሰማሩ የባንክ ሰራተኞች የደንብ ልብስ ማስፋት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታሰውቂያ

የጨረታ ቁጥር RE-AB/002/2026-27

 

1.     ዋሽባንክ አ.ማ ሥራ ላይ ላልተሰማሩ የባንክ ሰራተኞች የደንብ ልብስ ማስፋት ይፈልጋል።

2.     በዚሁ መሠረት በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ በመስኩ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው በተጨማሪ እሴት ታከስ መመዝገባቸውን  ሚገልፅ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ እና የመንግስት ግብር  ከፍሎ ያጠናቀቁ መሆን አለባአዉ።

ተ.ቁ

 መግለጫ

መለኪያ

ብዛት

ምርመራ

1

የሴት ኮት እና ሱሪ ሙሉ ልብስ ስፌት በሙሉ  በር

ሙሉ ልብስ

326

የገበር ጨርቅ ከተጫራች ይሆናል

2

የሴት ኮት እና ጉርድ ቀሚስ ስፌት በሙሉ ገበር

3

የወንድ ሙሉ ልብስ ስፌት ኮት እና ሱሪ በሙሉ ገበር

444

 

3.     በተጫራቾች የሚቀርበው የስፌት ዋጋ በደንብ ሊነበብ በሚችል የእጅ ፅሁፍ ወይም በኮምፒዩተር ተፅፎ መቅረብ ይኖርበታል፡፡ ስርዝ ድልዝ ካለው ከጨረታ ውጪ ይሆናል፡፡

4.     ተጫራቶች የተዘጋጀውን ሰነድ ከሐምሌ 6 ቀን 2018 . ጀምሮ በስራ ሰዓት have 2:00 እስከ 6.00 ሠዓት ከሰዓት 7:00 እስክ 11:00 ሰዓት ድረስ በአዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር01540000544500 በየትኛውም የባንኩ ቅርንጫፍ ብር 500.00 (አምስት መቶ) ገቢ በማድረግ አዋሽ ባንክ ዋና /ቤት ህንፃ 12 ፎቅ በሚገኘው የባንኩ ግዥ ዋና ክፍል ቢሮ በአካል

5.     ቀርቦ መውሰድ ይችላሉ።

6.     ተጫራቾች የሚያስገቧቸውን ኦርጂናል እና ኮፒ የቴክኒካል እና የዋጋ ሠነዶች ለየብቻ (ለየቅል) በታሸ፡ ኤንቨሎፕ በዕለቱ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ከሠዓት በኋላ እስከ 8:00 ሰዓት ድረስ በተጫራቾች የሚቀርበው ዋጋ የእጅ እና የነበሮ ዋጋን ያካተተ መሆን አለበት፡፡ አዋሽ ባንክ ዋና /ቤት ህንፃ 12 ፎቅ በሚገኘው የባንኩ ግዥ ዋና ክፍል ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

7.     ጨረታው በእለቱ ሐምሌ 23 ቀን 2018 . ከሠዓት በኋላ 8:30 ሰዓት ከላይ በተራ ቁጥር 4 ላይ በተጠቀሰው አድራሻ ይከፈታል፡፡

8.     ከላይ ከተራ ቁጥር 1-6 ያሉትን መስፈርት ያላሟሉ ተጫራቶች ከጨረታ ውጪ ይሆናሉ፡፡

9.     ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-57-11-07 ወይም 0115-57-00-84 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

10.                        ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

አዋሽ ባንክ አ.ማ

Save Tender