የደቡብ/ምዕ/ኢ/ህዝቦች ከልል ምክር ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የተሽከርካሪ ጎማ ግዥ በ2019 በጀት ዓመት መ/ቤቱ ውል ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ለ6 ወራት የሚቆይ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የደቡብ/ምዕ/ኢ/ህዝቦች ከልል ምክር ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የተሽከርካሪ ጎማ ግዥ በ2019 በጀት ዓመት መ/ቤቱ ውል ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ለ6 ወራት የሚቆይ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ተከታታይ 15 ሥራ ቀናት ውስጥ የደቡብ/ምዕ/ኢ/ህዝቦች ክልል ምከር ቤት ግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደርዳይሬክቶሬት የተዘጋጀውን የማይመለስ ጨረታ ሠነድ ግዥ 500.00 ብር በንግድ ባንክ1000562153563 በማስገባት እስልፕ ይዛችሁ በመቅረብ ሠነድ በመውሰድ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን ፡፡
ለውድድር የቀረቡ ዕቃዎች፡-
· ሎት 1 የተሽከርካሪ ጎማ
ለውድድር የሚያስፈልግ መስፈርቶች-
· በዘርፉ የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድ ያለው/ያላት
· የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው/ያላት
· የተጨማሪ እሴት ታክስ ወረቀት ያለው/ያላት
· የንግድ ምዝገባ ምስከር ወረቀት ያለው/ያላት
· የአቅራብነት ምስክር ወረቀት ያለው/ያላት
· የጨረታ ማስከበሪያ 3.000.00 ከህጋዊ ባንከ የተረጋገጠውን ሲፒኦ/CPO/ ማቅረብ ግዴታ መሆኑ፤ ተጫራች ወይም ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታ አከፋፈት ሂደትን የማይስተጓጉል መሆኑ፤
የጨረታ ውል ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋ 10% ማስያዣ ከውል በኃላ በተቋሙ አካውንት አስገብቶ እስልፕ ማቅረብ የሚችል መሆኑ
በጨረታው አሸናፊ የሆነ ድርጅት ዕቃውን እስከ ደቡብ/ምዕ/ኢ/ህ/ክልል ምክር ቤት ዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ በራሱ ወጪ አምጥቶ የማስረከብ ግዴታ ያለበት መሆኑን የተረዳ/የተረዳች ሲሆን ጨረታ ሣጥን የሚከፈተው በ16ኛው ሥራ ቀን ከጧት 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በ4፡30 የሚከፈት ይሆናል ፡፡ ቀኑ ሰንበት ወይም ሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ ሥራ ቀናት ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ -
· ተጨማሪ መረጃ ስልክ0473450911/0473450904/0930712270/0917831797 በመደወል መጠየቅ ይቻላል ፡፡
· መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ::
· የገንዘብ ክፍያ የሚፈፀመው ዕቃው መረከቡ ከተረጋገጠ በኃላ የሚፈፀም ይሆናል ፡፡
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት
