በኦሮሚያ ክልላዊ መን ግ ስ ት የም ሰ/ሐ/ዞን የባቢሌ ወረዳ ዝድ/ቤት በ 2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ ባለበጀት የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሆን የተለያዩ የጽህፈት መሣሪያ፣ የደንብ ልብስ፣ የተላያዩ ቋሚ እቃ እና የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች፣ የሞተር ሳይከል እና መኪና መለዋወጫ ዕቃዎች አገልግሎ ት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
በኦሮሚያ ክልላዊ መን ግ ስ ት የም ሰ/ሐ/ዞን የባቢሌ ወረዳ ዝድ/ቤት በ 2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ ባለበጀት የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሆን የተለያዩ የጽህፈት መሣሪያ፣ የደንብ ልብስ፣ የተላያዩ ቋሚ እቃ እና የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች፣ የሞተር ሳይከል እና መኪና መለዋወጫ ዕቃዎች አገልግሎ ት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታው መስፈርት-
1. ተጫራቾች የአቅራቢነት ምዝገባ ወረቀት ያላቸውና የዘመኑን ግብር ያጠናቀቁ ወይም ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ኪሊራንስ፣ እንዲሁም የተጨማሪ ዕሴት ታከስ (VAT) ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልጽ የምስከር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተጫራቾች የጽህፈት መሣሪያ፣ የደንብ ልብስ፣ የተላያዩ ቋሚ ዕቃ እና የኤሌክትሮኒከስ ዕቃዎች የሚ ገልጽ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው::
3. ተጫራቾች የተለያዩ የጨረታ ዕቃዎችን ዝርዝር የሚገልጽ የጨረታውን ሰነድ ጨረታው ከወጣበት ቀን 23/11/2018 ጀምሮ በተከታታይ አስራ አምስት (15) ባሉት የስራ ቀናት ውስጥ ከባቢሌ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት የማ ይመለስ ብር 1,000.00 በመከፈል ጨረታውን ሰነድ መግዛ ት ይችላሉ፡፡
4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ አጠቃላይ ሰነድ ቢድ ቦንድ ብር 20,000.00 ባንክ የተረጋገጠ CPO ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም በማይከሮ የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ካደራጃቸው መስሪያ ቤት የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
5. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን የጨረታ ሰነድ ኦርጅ ናልና ፎቶ ኮፒ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማሸግ በባቢሌ ወረዳ ገ/ፅ/ቤት በተዘጋጀ ው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የጨረታውን ሰነድ እስከ ነሐሴ 1/12/2018 ቀኑ 6፡00 ማስገባት የሚችሉ መሆኑን እና ጨረታው በ8/12/2018 ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን በ8/12/2018 ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎታቸው በተገኙ በት ይከፈታል፡፡
6. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈውን ዕቃ በሚደረገው ስምምነት መሰረት በራሱ ትራንስፖርት እስከ ባቢሌ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት ማቅረብ ይኖርባቻዋል፡፡
7. ተጫራቾf ጨ ረታ በሚ ከ ፈትበት ቀን በጨ ረታ ው ው ስጥ የተጠቀሱትን የኮምፒውተርቀለም፣ ኮምፒውተር ወረቀት፣ ፎቶ ኮፒ ቀለም፣ ደምብ ልብስ ስኪሪፕቶ የወንድና የሴት ጫማ እና ባለወንፊት ማቴሪያል ወንበር ዓይነት ለናሙና አንድ አንድ ፍሬ ማምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
8. የጨረታው ሰነድ ስርዝ ድልዝ ያለው ከሆነ ከጨረታ ውጪ ይሆናል፡፡
9. ተጫራቾች የገዙት እያንዳንዱ ሰነድ ገጽ ላይ ማህተምና ፊርማ ማድረግ አለባቸው።
10. ተጫራቾች ስለሚያቀርቡት እቃ የጥራት ደረጃ ጥራቱ ከሐገር ውስጥ ጥራት ደረጃ የተረጋገጠ መሆን አለባቸው፡፡የባለንብረቱ ከላይ የተጠ እመልከተዋ የሚል ይህ እንዲያቀርመሆኑን እ
11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡
ማሳሰቢያ፡ መስሪያ ቤቱ አሸናፊውን ለመለየት በጥቅል ወይም በእያንዳንዱ ዋጋ ላይ ተመስርቶ ሊያወ ዳድር ይችላል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር- 0938-56 26 98/0913-51 29 52/0912390968
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የም ሰ/ሐ/ዞን የባቢሴ ወረዳ ገ/ ድ/ቤት
