ፊውቸር ጄኔሬሽንስ ኦርጋናይዜሽን ከቻይልድ ፈንድ ኢትዮጵያ ጋራ በአጋርነት የሚሠራ ድርጅት ሲሆን በሥሩ ለታቀፉት ቁጥራቸዉ 3000 ለሚሆኑ ልጆችና ወጣቶች የትምህርት ቤት መማሪያ ቁሳቁስ ማለትም ደብተር : አስክሪብቶና ዩኒፎርም( የትምርት ቤት ደንብ ልብስ) ከአቅራቢ ንግድ ድርጅቶች በግለፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ::
የጨረታ ማስታወቂያ
ፊውቸር ጄኔሬሽንስ ኦርጋናይዜሽን ከቻይልድ ፈንድ ኢትዮጵያ ጋራ በአጋርነት የሚሠራ ድርጅት ሲሆን በሥሩ ለታቀፉት ቁጥራቸዉ 3000 ለሚሆኑ ልጆችና ወጣቶች የትምህርት ቤት መማሪያ ቁሳቁስ ማለትም ደብተር : አስክሪብቶና ዩኒፎርም( የትምርት ቤት ደንብ ልብስ) ከአቅራቢ ንግድ ድርጅቶች በግለፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል :: ስለዚህ ከዚህ በታች የተቀቡትን መስፈርቶች የሚታሟሉ ህጋዊ የንግድ ድርጅቶች ከላይ የተገለጹትን የመሣሪያ ቁሳቁሶች በአይነታቸዉ እያንዳንዱን ዋጋ በስንት እንደምታስረክቡ በመግለፅ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 10 ( አስር ) ተከታታይ ቀናት ውስጥ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን :: ጨረታዉ የሚከፈተው በ11ኛዉ ቀን 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፡ የጨረታ መስፈርቶችም፡-
1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉና የዘመኑን ግብር የከፈሉ
2. የተጨማሪ እሴት ታክስ /NAT/ ተመዝጋቢና የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tim) ያላቸዉ
3. ጉዳዩ ከሚመላከታቸዉ አካል የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ
4. የጨረታ መስከበሪያ ቢድ ቦንድ 10% (አስር ፐርሰንት) ማስያዝ ማቅረብ / የሚችሉ
5. በራሱ ትራንስፖርት የድርጅቱ ፅፈትቤት ወደሚገኝበት መተሃራ ከተማ አምጥቶ ለማስረከብ የሚችል።
6. ተጫራቾች የተጠቀውን የመማሪያ ቀሳቁስ ናሙና ከጫረታዉ ሰነድ ጋር በሰም በተሸነ እንቨሎፕ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የእቃዉ አይንትና ዝርዝር |
መለኪያ |
ብዛት |
የአንዱ ዋጋ |
ጠቅላላ ዋጋ |
||
|
1
|
ደብተር ባለ 50 ሉከ የተለበደ ባለመስመር ሲነር ላይን |
በቁጥር |
26000
|
|
|
|
|
|
2 |
ደብተር ባለ 50 ሉከ የተለበደ ስኩዌር ሲነር ላይን |
በቁጥር |
1200 |
|
|
|
|
|
3 |
እስክሪብቶ ኦሪጅናል ኬኒያ ቢክ |
በቁጥር |
14000 |
|
|
|
|
|
4 |
አርጅናል ፍልፕስ ጨርቅ ( ኢንዶንኤዥያ)
|
በሜትር
|
320
|
|
|
|
|
|
5 |
65/35 ፖብሊን ኮተን ቻይና ነኛ ደረጃ የሸሚዝ ጨርቅ
|
በሜትር |
260
|
|
|
|
|
ከዚህ በላይ በወጣዉ መስፈርት መሰረት መወዳደር የሚትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ በ10( አስር ) ተከታታይ ቀናት ዉስጥ የተጠቀሰዉን የመማሪያ ቁሳቁስ ኦርጅናል ናሙና ፤ ዋጋ እና የተዘራዘሩትን ሰነዶች ጭምር በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በድርጅቱ ፅ/ቤት ምስራቅ ሸዋ ዞን ፋንታሌ ወረዳ መተሃራ ከተማ በሚገኘዉ ጽ/ቤታችን የጫረታ ሳጥን ዉስጥ በመክተት መወዳደር የሚትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የጫረታዉ ሰነድ የሚከፈተዉ በጠኛ ( አስራ አንደኛዉ ) የሥራ ቀን ከጡዋቱ 4፡30 ( አራት ተኩል ) ላይ ይሆናል፡፡ ጨረታዉ ሲከፈት በተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ መገኘት ይችላሉ ፡፡
ማሳሳቢያ
ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ወይም መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ ይችላል፡፡
ሰልክ ቁጥር 091899397/0920358611
ፊውቸር ጄኔሬሽንስ ኦርጋናይዜሽን
