Tender Detail

Tender Details


የአዋሽ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የጉምሩክ ህግን ተላልፈው የተያዙ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎችን በቃሊቲ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት 06/12/2018 እና 09/12/2018 በግልጽና በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዋሽ ጉምሩክ //ቤት የጉምሩክ ህግን ተላልፈው የተያዙ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎችን በቃሊቲ ጉምሩክ //ቤት 06/12/2018 እና 09/12/2018 በግልጽና በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቶች የጨረታ ሰነዱን በእዋሽ ጉምሩክ //ቤት በአካል በመገኘት በመግዛት ወይም በአዋሽ ጉምሩከ //ቤት ስም በተከፈተ ቀጥታ አካውንት የማይመለስ 100 (መቶ) ብር በማስገባት የጨረታ ሰነድ ባሉበት ቦታ በቴሌግራም እንዲላከሎት በማድረግ ለጨረታ የቀረቡትን የእቃዎችን ዝርዝር ከጨረታ ሰነዱ በማየትና እና በማረጋገጥ የሚከተሉትን ዝርዝር መስፈርቶች በሟሟላት በጨረታው መሳተፍ የሚቻል ሲሆን የእታዎችን ሳምፕል ከቃሊቲ ጉምሩክ //ቤት ከአዋሽ ጉምሩክ //ቤት እና በቴሌግራም ማየት የሚቻል መሆኑንና ወደ ቃሊቲ እንዲመጣሎት የምትፈልጉት የእቃ ናሙና ካለ የጨረታ ማስታወቂያ በወጣበት ቀን በስልክ ቁጥር 022-224-1402 በመደወል ወደ ቃሊቲ ጉምሩከ /ቤት እንዲመጣሎት ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡

1.     ለጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ ተጫራች በጨረታ በሚሸጡ ዕቃዎች ጋር በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርትፍኬት የዘመኑን ግብር የከፈለ ሰለ መሆኑ ከልራንሰ (Clearance) እና የተጨማሪ እሴት ታክስ እንቅሰቃሴያቸውን ለታከሰ ማዕከሉ ያላወቁበት በቅርብ ጊዜ የተሰጣቸው የምሰከር ወረቀት እና የመለያ ቁጥሩን ከመጫረቻ ሰነዱ ጋርእያይዞ ማቅረብ የሚችል፡፡

2.    ተጫረቾች የጨረታውን ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ ቀን 06/12/2018 እና 09/12/2018 / እስከ ጠዋቱ 345 የኢታውን ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ አዋሽ ጉምሩክ //ቤት በአካል በመኘት በመግዛት ወይም በአዋሽ ጉምሩክ //ቤት ስም በተከፈተ ቀጥታ እካውንት የማይመለስ 100 (መቶ) ብር በማስገባት የጨረታ ሰነድ ባሉበት ቦታ በቴሌግራም እንዲላከሎት ማድረግ ይችላሉ።

3.    ለግልጽ ጨረታ ለማሳተፍ ተጫራቶች ለጨረታ ማስከበሪያ (CPO) የሚወዳደሩበት እቃ ኮድ 5 በመቶ እንድሁም ለአራጅ ጨረታ ለሚወዳደሩበት እቃ ኮድ ብር 100,000(አንድ መቶ ሽህ ብር) በባንክ አሰርተዉ በአዋሽ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል። 

4.    ተጨረቶች በሚከተለዉ የጨረታ ቀናት (እስከጁል) መሰረቲ በቃሊቲ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት በመገኘት በጫረት ይችላሉ።

 

ተ.ቁ

የጨረታ ቦታ

የጨረታው ዓይነት

 

ለጨረታ የቀረቡ እቃዎች

 

የዕቃዎች መመልከቻ ቀን የጨረታው የመዝጊያ እና የመከፈቻ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ

 

 

የጨረታ የመዝጊያ እና የመከፈቻ ቀንና ሰዓት

 

1

ቃሊቲ /// ቤት

 

ግልጽ ጨረታ እና በሐራጅ

 

ጫማዎች፣ አልባሳት፣ የመኪናመለዋወጫ፣የሞባይል ቀፎና አክሰሰሪ፣

ኤሌከትሮኒክስ፣ምግብ ነክ የስፖርት እቃዎች፣ የእጅ ሰዓት ኮስሞቲከስ መነፅር ጌጣ ጌጦች፣ ጠፍጣፋ ብረት ላሜራ የወዳደቁ ብረቶችና ጥላስቲኮች እና ሌሎች ልዩ ልዩ እቃዎች

ለግልጽና ለሐራጅ ጨረታ 06/12/2018 09/12/2018 እስከ ጠዋት 3:45

 

 

ለግልጽ ጨረታ 06/2/2018 እና 09/12/2018 ዓም

ከጠዋቱ 4:00 ሲሆን የሐራጅ ጨረታ የመጀመሪያ ጊዜ 06/12/2018 እና 09/12/2018 ዓ.ም 5:00ሰዓት ይሆናል።

 

 

 

5.     የጨረታው መከፈቻ ቦታ- በቃሊቲ ///ቤት የሚካሄድ ሲሆን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወከሎቻቸው ባሉበት ወይም በታዛቢዎች ፊት ይከፈታል::

6.     ለጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች ለጨረታው ዋሰትና ያስያዙት (c.p.o) ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር የሚታሰብላቸው ሲሆን ለተሸናፈ ተጫራቾች ደግሞ የጨረታ ውጤት ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ 3 የሰራ ቀናት ውሰጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡

7.     ከአሸፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸው በደብዳቤ ከተገለጸላቸው ቀን ጀምሮ 5 ቀናት ውሰጥ ያሸነፈበትን ገንዘብ ገቢ በማድረግ ዕቃውን በመረከብ ከመጋዝን ማውጣት ይኖረበታል፡፡

8.     ከላይ በተቁ በተገለጹት ቀናት ውሰጥ ከፍያውን ገቢ ያላደረጉ እና ንብረቱን ተረከበው ያልወሰዱ ተጫራቶች ያሰያዙት ገንዘብ እና ለንብረቱ የከፈሎት ዋጋ ለኮሚሸኑ ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሜ ለሽያጭ ይቀርባል፡፡

9.     //ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

 

የአዋሽ ጉምሩክ //ቤት

 

✨ messages.ai_summary
- Sale of various contraband items seized for customs law violations, including shoes, clothes, vehicle spare parts, mobile phones/accessories, electronics, food items, sports items, wristwatches, cosmetics, glasses, jewelry, flat iron sheets, scrap metals, plastics, and others, via open tender and auction. - Issued by Awash Customs Branch Office; bidding takes place at Kaliti Customs Branch Office. - Submission deadline: 06/12/2018 and 09/12/2018 until 3:45 AM; open tender opens at 4:00 AM and auction at 5:00 AM on those dates. - Bid document price: 100 ETB (non-refundable). Bid bond: 100,000 ETB for auction per item code; open tender requires CPO of 5% of the item code. Bidders must hold a renewed trade license, VAT registration certificate, current tax clearance, and recent VAT return.
Save Tender