Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት
  • Address ሜክሲኮ አደባባይ ወይ ሣርቤት በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ዝቅ ብሎ, Phone: 011-551-3288
  • Website
  • Deadline16 Sep 2026, 10:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300 (ሶስት መቶ ብር
  • opening date6/1/2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡05 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 602 ይከፈታል።
  • Categories Office Supplies And Services , Medical Equipment And Supplies , Vehicle , Office Equipment

Procurement of Office Appliances, Medical Screening Equipment, and Electric Vehicles


የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር04/2019

 

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

 

ምድብ-1፡ Office Furniture

ምድብ-2: Hot and Cold Water Dispenser, Fully Automated Ultrasonic BMI Machine, Electric Motorcycle

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች ማሟላት የሚችሉ ድርጅቶች መወዳደርይችላሉ፡፡

1. በጨረታው ለመካፈል ተጫራቾች አግባብነት ያለው የዘርፉ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ የተጨማሪ እሴት ታከስ የምዝገባ ምስከር ወረቀት (VAT)፤ የግብር ክፍያ መለያ የምስከርወረቀት (TIN)፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ባወጣው የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀትና ጨረታ ላይ እንዲሳተፉ ከግብርና ታክስ ሰብሳቢ መ/ቤቶች የሚሰጣቸውን የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ተጫራቾች ለምድብ-1፡ብር 28,000.00 እና ለምድብ-2፡ብር11,000.00 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በCPO ወይም በባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

3. ተጫራቾች የቴከኒከ እና የፋይናንስ የመወዳደሪያ የመጫረቻ ሰነዶች በታሸገ ኤንቨሎፖች በአንድ ኦሪጂናልና በአንድ ኮፒ እስከ 6/1/2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ በድርጅቱ የስብሰባ አዳራሽ ቢሮ ቁጥር 60 ለዚህ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

4. ጨረታው በዚሁ 6/1/2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት 4፡05 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በቢሮ ቁጥር 602 ይከፈታል።

5. ተጫራቾች የእያንዳንዱ ምድብ የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር ) በመከፈል ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን አንስቶ ከድርጅቱ ግዥና ትራንስፖርት ከፍል ቢሮ ቁጥር 011 መውሰድ ይችላሉ፡፡

6. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

             

                                      አድራሻ- ሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሳርቤት በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ዝቅ ብሎ

                                                    ስልክ ቁጥር 011-551-32 88 7.ሣ.ቁ 3375 አአ

 

                                                           የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት

✨ messages.ai_summary
Ethiopian Fuel Supply Enterprise seeks bids for Lot 1: Office Furniture; Lot 2: Hot/Cold Water Dispensers, Ultrasonic BMI Machines, and Electric Motorcycles. Bidders need valid trade licenses, VAT/TIN certificates, supplier registration, and tax clearance letters.
Save Tender