ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታውን ዝርዝር ሰነድ ቢሮ ቁጥር 4 ከግዥ ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
ጨረታ ማስታወቂያ 01/2018
የኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ የየማነብርሃን ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
| ሎት 1. የደንብ ልብስ | 1,000.00 |
| ሎት 2. አላቂ የቢሮ ዕቃዎች | 2,500.00 |
| ሎት 3. ህትመት | 1,000.00 |
| ሎት 4. አላቂ የትምህርት ዕቃዎች | 15,000.00 |
| ሎት 5. አላቂ የፅዳት ዕቃዎች | 1,000.00 |
| ሎት 6. ኤሌክትሮኒከስ እድሳትና ጥገና | 1,500.00 |
| ሎት 7. የኮምፒውተርና ተዛማች ዕቃዎች | 5,000.00 |
| ሎት 8. ቋሚ ዕቃዎች | 4,000.00 |
| ሎት 9. የቀይ መስቀል ዕቃዎች | 1,000.00 |
- በዘርፉ አግባብነት ያለው ህጋዊ የታደሰ ፈቃድ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ፡፡
- በመንግስት ግዥ ኤጀንሲ በዕቃ አቅራቢነት የተመዘገበበትን ኮፒ ማቅረብ የሚችል።
- የተጨማሪ እሴት ታከስ የምዝገባ ምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችል።
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታውን ዝርዝር ሰነድ ቢሮ ቁጥር 4 ከግዥ ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ በመሙላት በታሸገ ፖስታ ኦርጅናልና ኮፒ ማስገባት አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች ከላይ በየሎቱ የተጠቀሱትን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ለእያንዳንዱ ሎት ማስያዝ አለባቸው፡፡
- ለሁሉም ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ ግዴታ ሲሆን ናሙና ለማቅረብ የሚያስቸግሩትን በፎቶ እና የዕቃው መግለጫ (specification) አብሮ በመግለጽ ጨረታው ከመዘጋቱ ቀደም ብለው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ያስገቡት ናሙናዎች በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ተመላሽ ይሆናል፡፡
- ጥቃቅንና አነስተኛ ዕቃ አቅራቢዎች ከሚመለከተው አካል በትምህርት ቤቱ ስም የተጻፈ ደብዳቤ እና የብርመጠን ተጠቅሶ የተፃፈ አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- አሸናፊው ያሸነፈበትን ዕቃ የትምህርት ቤቱ የዕቃ መረከቢያ እስቶር ድረስ በራሱ ትራንስፖርት በማቅረብ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡
- ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስረኛው (10ኛ) ቀን በአስራ አንድ ሰዓት (11፡00) ታሽጎ በአስራ አንደኛው (11ኛ) ቀን በአራት ሰዓት (4፡00) ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- አሸናፊው ውል ገብቶ ዕቃዎቹን ከማስገባቱ በፊት የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ ማስያዝ አለበት፡፡ ጥቃቅንና አነስተኛ ዕቃ አቅራቢዎች ከሚመለከተው አካል የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- ኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ወረዳ 06 የማነብርሃን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ወይራ ሰፈር አደባባይ ፊትለፊት ገባ ብሎ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0113696814/0113490998
በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ የየማነብርሃን ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
✨ messages.ai_summary
Tender for supplying goods across 9 lots: uniforms, office supplies, printing, educational materials, cleaning supplies, electronics repair, computers, fixed assets, and Red Cross items. Bidders need valid licenses, tax clearance, and supplier registration. Samples required; winners deliver to school storage.
