የዋልማ ታፍ ነዳጅ ማደያ ግልጽ ጨረታ
የዋግ ልማት ማህበር /ዋልማ/ በ2017 በጀት አመት ንብረትነቱ የዋግ ልማት ማህበር የሆነው ማርያም አካባቢ የሚገኘውን ዋልማ ታፍ ነዳጅ ማደያ ጨረታ አውጥቶ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፤ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።
የዋግ ልማት ማኅበር (ዋልማ) እና የገቢ ማስገኛ ተቋማት እንዲሁም የሲዲኤ ፕሮጀክት የ2015 ዓ.ም እና የ2016 ዓ.ም በጀት አመት የተሰሩ የሒሣብ እና የሰው ኃይል ሥምሪት ሥራዎችን በውጪ ኦዲተር ማስመርመር የሚፈልግ በመሆኑ በሀገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ አውጥቶ ለማወዳደር ይፈልጋል፡፡
የዋግ ልማት ማህበር /ዋልማ/ እና የገቢ ማስገኛ ተቋማት የ2015 እና 2016 በጀት ዓመት የተሰሩ የሂሳብ እና የሰው ሀይል ስምሪት ስራዎችን በውጭ የኦዲት ማስመርመር ይፈልጋል ፡፡